Isaiah 52:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንቕዱስ ቅልጽሙ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ኵሎም ኣህዛብ ቀልዐ። ኩሉ ወሰን ምድሪ ድማ ምድሓን ኣምላኽና ክርእይዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር የተቀደሰውን ክንዱን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ገልጦአል፤ በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአምላካችንን ማዳን ያያሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የተቀደሰውን ክንዱን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ገልጦአል፥ በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአምላካችንን መድኃኒት ያያሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የተቀደሰውን ክንዱን በአሕዛብ ሁሉ ፊት ገልጦአል፥ በምድር ዳርቻ የሚኖሩትም ሁሉ የአምላካችንን መድኃኒት ያያሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ባረ ጌሻ ቀስያ ካዉተቱዋ ኡባ ስንን ቆንጭሴዳ፤ ቃይ ቢታ ጋጻይ ኡባይካ ኑ ጾሳ አቶተ በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday bare geeshsha k'esiyaa kawutetsatuwaa ubbaa sintsan k'onc'c'isseedda; k'ay biittaa gas'ay ubbaykka nu S'oossaa atotetsaa be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ba geeshsha qesaa kawoteththata ubbaa sinththan qonccisana; qasse biittaa gaxan diza ubbayka nu Xoossaa atoteththaa be7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ባ ጌሻ ቄሳ ካዎቴታ ኡባ ሲንን ቆንጪሳና፤ ቃሴ ቢታ ጋጻን ዲዛ ኡባይካ ኑ ጾሳ ኣቶቴ ቤኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ባ ጌሻ ቀስያ ካዎተታ ኡባ ስንን ቆንጭስስ። ቢታ ጋፃ ጋካናዉ ደእያ አሳ ኡባይ ኑ ፆሳ አቶተ በአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ba geeshsha qesiya kawotethata ubbaa sinthan qoncisis. Biitta gaxaa gakanaw de7iya asa ubbay nu Xoossaa atotetha be7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር በመንግሥታት ሁሉ ፊት፣ የተቀደሰ ክንዱን ይገልጣል፤ በምድር ዳርቻዎች ያሉ ሁሉ፣ የአምላካችንን ማዳን ያያሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ፊት ኀያልነቱን ይገልጣል፤ መላው ዓለምም የእርሱን አዳኝነት ያያል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ዅሎም ኣህዛብ፥ ዝተቐደሰ ቅልፅሙ ኸርኢ እዩ፤ ኵሎም ኣብ ወሰን ምድሪ ዘለዉ፥ ናይ ኣምላኽና ምድሓን ክሪኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ዓይኒ ዂሎም ኣህዛብ ነቲ ቅዱስ ቅልጽሙ ቐልዖ፡ ኲለን ወሰናት ምድሪ ኸኣ ምድሓን ኣምላኽና ኺርእያ እየን።