Isaiah 52:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓለውትኻ ድምጺ ኬስምዑ እዮም። እግዚኣብሄር ንጽዮን ምስ መለሳ ዓይኒ ንዓይኒ ኪራኸቡ እዮም እሞ፡ ብሓደ ድምጺ ኪዝምሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ የሚጠብቁሽ ሰዎች ድምፅ ከፍ ከፍ ይላልና፥ እግዚአብሔርም ጽዮንን ይቅር ባላት ጊዜ ዐይን በዐይን ይተያያሉና በአንድነት በቃላቸው ደስ ይላቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ጕበኞችሽ ጮኸዋል፤ እግዚአብሔር ወደ ጽዮን በተመለሰ ጊዜ ዓይን በዓይን ይተያያሉና ድምፃቸውን ያነሣሉ፥ በአንድነትም ይዘምራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ ጉበኞችሽ ጮኸዋል፤ ጌታ ወደ ጽዮን በተመለሰ ጊዜ ዐይን በዐይን ይተያያሉና ድምፃቸውን ያነሣሉ፥ በአንድነትም ይዘምራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ስስተ፥ ህንተ ካታማ ናግያዋንቱ ባረንቱ ቃላ ቁ ኦደ፥ ናሸቻዉ እትፐ የጺኖ፤ መና ጎዳይ ጽዮነ ስምያ ዎደ፥ እ ስሞዋ ኡንቱንቱ ባረንቱ አይፍያን በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sisite, hintte katamaa naagiyaawanttu barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, nashshechchaw ittippe yes's'iino; Med'inaa Goday S'iyoone simmiyaa wode, I simmowaa unttunttu barenttu ayifiyaan be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hanne siya! Nena naagiyzayti bantta qaala dhoqqu histtida. Issi bolla ililishe yexxeettes; GODAY Xiyoone simmiza wode, istti iza bantta ayfera be7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኔ ሲያ! ኔና ናጊይዛይቲ ባንታ ቃላ ቁ ሂስቲዳ። ኢሲ ቦላ ኢሊሊሼ ዬጼቴስ፤ ጎዳይ ጺዮኔ ሲሚዛ ዎዴ፥ ኢስቲ ኢዛ ባንታ ኣይፌራ ቤኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ካታማ ናገይሳት ባንታ ቃላ ቁ ኦድ፥ ኡፋይሳን እስፈ የፆሶና። ጎዳይ ፅዮነ ስምያ ዎደ ኤንቲ ባንታ አይፈን በአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne katamaa naageysati banta qaala dhoqu oothidi, ufaysan issife yexoosona. Goday Xiyoone simmiya wode enti banta ayfen be7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስሚ፤ ጠባቂዎችሽ ድምፃቸውን ከፍ አድርገዋል፤ በአንድነት በእልልታ ይዘምራሉ። እግዚአብሔር ወደ ጽዮን ሲመለስ፣ በዐይኖቻቸው ያያሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ወደ ጽዮን ሲመለስ በግልጽ ስለሚያዩ ከተማ ጠባቂዎችሽ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የደስታ መዝሙር ሲዘምሩ አድምጪ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስምዒ! እግዚኣብሄር ናብ ፅዮን ክምለስ እንተሎ፥ ዓይኒ ንዓይኒ ኽሪኡዎ እዮም እሞ፥ እቶም ሓለውትኺ ብሓባር ድምፆም ዓው ኣቢሎም፥ ብሓድነት ክዝምሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ናብ ጽዮን ምስ ተመልሰ፡ ዓይኒ ንዓይኒ ኺርእይዎ እዮም እሞ፡ እቶም ደርቱምኪ ድምጾም ዓው ኣቢሎም ሐቢሮም እልል ኪብሉ እዮም።