Isaiah 53:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብህዝቢ ይንዕቕን ይነጽግን እዩ። ናይ ሓዘንን ምስ ሓዘን ዝፋለጥን ሰብ፤ ገጽና ድማ ካብኡ ሓቢእናዮ፡ ከም ምሳሌ፤ ተናዕቀ፡ ንሕና ድማ ኣኽቢርና ኣይንርእዮን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መልኩም የተናቀ፥ ከሰውም ልጆች ሁሉ የተዋረደ፥ የተገረፈ ሰው፥ መከራንም የተቀበለ ነው፤ ፊቱንም መልሶአልና አቃለሉት፥ አላከበሩትምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው፥ ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚያዞርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ አሳን ካቴዳነ እጸቴዳ፤ እ ሀርግያፐነ መቱዋፐ ሻከት ኤረና ካዮትያ አሳ ግዴዳ። እ አሳይ አ በአናፐ ጊደ፥ ባረ ሶምኡዋ ዎራ ዛርያ አሳዳን ካቴዳ፤ ኑንካ አ ቦንችበይኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I asan kad'etteeddanne is's'etteedda; I harggiyaappenne metuwaappe shaaketti erenna kayyottiyaa asaa gideedda. I Asay Aa be'anaappe giide, bare som"uwaa wora zaariyaa asaadan kad'etteedda; nuunikka Aa bonchchibeykko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi asan kadhettidaadenne ixettidaade; izi hargefenne metoppe shaaketti erontta asa; Izi asi iza be7anaappe ba ayfeso haraso zaariza asa mala kadhettidaade gidides; nunikka iza bonchchibeekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኣሳን ካቲዳዴኔ ኢጼቲዳዴ፤ ኢዚ ሃርጌፌኔ ሜቶፔ ሻኬቲ ኤሮንታ ኣሳ፤ ኢዚ ኣሲ ኢዛ ቤኣናፔ ባ ኣይፌሶ ሃራሶ ዛሪዛ ኣሳ ማላ ካቲዳዴ ጊዲዴስ፤ ኑኒካ ኢዛ ቦንቺቤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ አሳን ካትስ፥ እፀትስ፤ እ መቶፐነ አዛኖፐ ሻከት ኤሮና አስ ግድስ። አስ እያ በአናፐ ግድ ባ ሶምኡዋ ዎራ ዛርያ አሳዳ ካትስ፤ ኑኒ እያ ቦንችቦኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I asan kadhetis, ixetis; I metopenne azzanope shaaketi eronna asi gidis. Asi iya be7anaape gidi ba som7uwa wora zaariya asada kadhetis; nuuni iya bonchibooko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰዎች የተናቀና የተጠላ፣ የሕማም ሰውና ሥቃይ ያልተለየው ነበር። ሰዎች ፊታቸውን እንደሚያዞሩበት ዐይነት፣ የተናቀ ነበር፤ እኛም አላከበርነውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም በሌሎች የተናቀና የተጠላ ነበር፤ እርሱ የመከራና የሐዘን ሰው ነበር። ሰዎች ፊታቸውን እስኪያዞሩበት ድረስ እርሱ የተናቀ፥ እኛም ያላከበርነው ሰው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብሰብ ዝተንዓቐን ዝተፀልአን እዩ፤ በዓል ስቓይ፥ ብሕማም ዝተጠቕዐ እዩ፤ ከምቲ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ፥ ገፆም ዝምልሱሉ ሰብ፥ ዝተዋረደ እዩ፤ ንሕናውን ኣየኽበርናዮን።”
Amharic Tigrinya 2011
ንዑቕን ብሰብ ድርቡይን እዩ፡ ብዓል ስቓይ፡ ብሕማም ልዱይ፡ ከምቲ ኣብ ቅድሚኡ ገጾም ዚጒልብቡሉ ሰብ እተዋረደ እዩ፡ ንሕናውን ገለ እኳ ኣየቋጾርናዮን።