Isaiah 54:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ዘይጸለኹም፡ መኻን፡ ዘምሩ። ኣቱም ዘይጠነስኩም፡ ደቂ ምድረበዳ ካብ ደቂ እታ በዓልቲ ሓዳር ይበዝሑ እዮም እሞ፡ ብሓጐስ ተበጊስኩም ዓው ኢልኩም ኣውያት፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንቺ ያልወለድሽ መካን ሆይ፥ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ ያላማጥሽ ሆይ፥ እልል በዪ፤ ጩኺም፤ ባል ካላት ይልቅ ፈት የሆነቺቱ ልጆች በዝተዋልና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንቺ ያልወለድሽ መካን ሆይ፥ ዘምሪ፤ አንቺ ያላማጥሽ ሆይ፥ እልል በዪ፥ ጩኺም፤ ባል ካላት ይልቅ ፈት የሆነቺቱ ልጆች በዝተዋልና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንቺ ያልወለድሽ መካን ሆይ፥ ዘምሪ፤ አንቺ ያላማጥሽ ሆይ፥ እልል በዪ፥ ጩኺም፤ ባል ካላት ይልቅ ፈት የሆነቺቱ ልጆች በዝተዋልና፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀነ፥ የላቤና ማይናቴ፥ የጻ! ኔኖ፥ ኦይይ ኦይቂ ኤረናኔ፥ ነ ቃላ ቁ ኦደ እልላ! አያዉ ጎፐ፥ ባረ አስናና ደእያ ማጫን ናናቱዋፐ፥ ባረካ ደእያ ማጫን ናናይ ዳራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hanne, yelabeenna maynatee, yes's'a! Neenoo, oytsay oyk'k'i erennaanee, ne k'aalaa d'ok'k'u ootsaade ilila! Ayaw gooppe, bare asinaana de'iyaa mac'c'aani naanatuwaappe, barekka de'iyaa mac'c'aani naanay darana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Hanne maynne maccassayee, naa yela eronttaare yexxa; ilili gaada ufayssan waassa; hanne miixatta eronttaare, ba azinara dizaari naytappe azinay aggidaari nayti darana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ሃኔ ማይኔ ማጫሳዬ፥ ና ዬላ ኤሮንታሬ ዬጻ፤ ኢሊሊ ጋዳ ኡፋይሳን ዋሳ፤ ሃኔ ሚጻታ ኤሮንታሬ፥ ባ ኣዚናራ ዲዛሪ ናይታፔ ኣዚናይ ኣጊዳሪ ናይቲ ዳራና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናተ፥ የሎና ማይን፥ የፃ! ናተ፥ እቀታ ኤሮናረ፥ ኡፋይሳን እልላ! አዝናራ ደእያ ማጫሰ ናይታፐ ባርካ ደእያ ማጫሰ ናይት ዳራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Naate, yelonna maynthe, yexa! Naate, iqeta eronnaare, ufaysan ilila! Azinara de7iya maccase naytape barka de7iya maccase nayti darana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አንቺ መካን፣ አንቺ ልጅ ወልደሽ የማታውቂ፣ ዘምሪ፤ እልል በዪ፤ በደስታ ጩኺ፤ አንቺ አምጠሽ የማታውቂ፣ ባል ካላት ሴት ይልቅ፣ የፈቷ ልጆች ይበዛሉና” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ባል ካላት ሴት ይልቅ ፈት የሆነችው ልጆች ብዛት ያላቸው ስለ ሆነ፥ ልጅ እንዳልወለደችና አምጣ እንደማታውቀው ሴት የሆንሽው ኢየሩሳሌም ሆይ! እልል እያልሽ ዘምሪ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣቲ ዘይወለድኪ መኻን ዘምሪ፤ ኣቲ ፃዕሪ ሕርሲ ዘይትፈልጢ፥ ዕልል በሊ ብሓጐስውን ኣድምፂ፤ ካብታ ሰብኣይ ዘለዋስ፥ ደቂ እታ ፍትሕቲ ኽበዝሑ እዮምሞ” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ደቂ እታ ምርዕውቲስ ደቂ እታ በይና ዘላ ኺበዝሑ እዮም እሞ፡ ኣቲ ዘይወለድኪ መኻን፡ እልል በሊ፡ ኣቲ ንምውላድ ዘይጸዐርኪ፡ ዓው ኢልኪ ብደስታ ጨድሪ፡ ይብል እግዚኣብሄር።