Isaiah 57:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እኩይ ግና ከምቲ ማያቱ ጭቃን ጭቃን ዝድርቢ፡ ከዕርፍ ዘይክእል ህቦብላ ባሕሪ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ኃጥኣን ግን እንዲህ ይገለበጣሉ፤ ዕረፍትንም አያገኙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ክፉዎች ግን እንደሚንቀሳቀስ ባሕር ናቸው፤ ጸጥ ይል ዘንድ አይችልምና፥ ውኆቹም ጭቃና ጕድፍ ያወጣሉና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉዎች ግን እንደሚንቀሳቀስ ባሕር ናቸው፤ ጸጥ ሊል አይችልምና፥ ውኆቹም ጭቃና ጉድፍ ያወጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኢታቱ ቡሉቂያነ ኡርቃ ፑደ ፑሻክያ፥ ዎፑ ጋናዉካ ዳንዳየና አባ ቤታ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin iitatuu bulluuk'k'iyaanne urk'k'aa pude pushakkiyaa, woppu gaanawukka danddayenna abbaa beetaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin iitati dambalay urqqanne buura kessiza mala co7u gaanaas dandayonttayssa mala bulakettiza abba mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢታቲ ዳምባላይ ኡርቃኔ ቡራ ኬሲዛ ማላ ጮኡ ጋናስ ዳንዳዮንታይሳ ማላ ቡላኬቲዛ ኣባ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኢታት ኡርቃነ ስልሞ ከስያ፥ ዎፑ ጋናዉ ዳንዳኦና አባ ቤታ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin iitati urqanne silimo kessiya, wopu gaanaw danda7onna abba beeta mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉዎች ግን ማዕበሉ ጭቃና ጕድፍ እንደሚያወጣ፣ ጸጥ ማለት እንደማይችል፣ እንደሚናወጥ ባሕር ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉ ሰዎች ግን እንደሚናወጥ ባሕር ናቸው፤ ውሃውም ቈሻሻውንና ጭቃውን ቀስቅሶ ያወጣል እንጂ ጸጥ አይልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ክፉኣት ግና፥ ከምቲ ዝናወፅ ባሕሪ እዮም፤ ክሃድእ ኣይኽእልን እዩሞ፤ ማያቱውን ጭቃን ርስሓትን የውፅእ እዩሞ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ረሲኣን ግና ከምቲ ዚናወጽ ባሕሪ እዮም፡ ኪሀድእ ኣይክእልን እዩ እሞ፡ ማያቱ ጭቃን ርስሓትን የውጽእ።