Isaiah 57:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ጠንቋሊ፡ ዘርኢ ዘዘማዊን ኣመንዝራን ግና ናብዚ ቅረብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እና​ንተ የኃ​ጥ​ኣን ልጆች፥ የዘ​ማ​ው​ያ​ንና የጋ​ለ​ሞ​ታ​ዪቱ ዘር፥ ወደ​ዚህ ቅረቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ የአስማተኛይቱ ልጆች፥ የአመንዝራውና የጋለሞታይቱ ዘር፥ ወደዚህ ቅረቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ የአስማተኛይቱ ልጆች፥ የአምንዝራውና የጋለሞታይቱ ዘር፥ ወደዚህ ቅረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ ሻሬቻት ናቶ፥ ህንተኖ ዎሹምያንነ ሻርሙጽያን ዘረቶ፥ ሃይተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay hawaadan yaagee; «Hinttenoo, shareechchatti naatoo, hinttenoo woshumiyaaninne shaarmus'iyaani zeretsatoo, haayite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Intteno maro naytoo, intteno laggeththizayssanne laymatizaari zereththatoo, intte haa yiite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ኢንቴኖ ማሮ ናይቶ፥ ኢንቴኖ ላጌዛይሳኔ ላይማቲዛሪ ዜሬቶ፥ ኢንቴ ሃ ዪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተኖ፥ ማሮ ናይቶ፥ ህንተኖ ላምያነ ላይማትያ ዛረቶ፥ ሃ ዪተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinteno, maro nayto, hinteno laammiyanne laymatiya zareto, haa yiite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እናንት የአስማተኛዪቱ ልጆች ግን፣ እናንት የአመንዝራውና የጋለሞታዪቱ ዘር፤ እናንት፣ ወዲህ ኑ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከአስማተኞች፥ ከአመንዝራዎችና ከዘማውያን የማትሻሉ እናንተ ወደ እዚህ ቅረቡ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ደቂ እታ ኣስማተኛን፥ ዘርኢ ዘማውን፥ ኣመንዝራን፥ ናብዙይ ቅረቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ ኣቱም ደቂ ጠንቋሊት፡ ዘርኢ ዘማውን ኣመንዝራን፡ ናብዚ ቕረቡ።