Isaiah 59:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እወ፡ እታ ሓቂ ትፈሽል፤ ካብ ክፉእ ዝምለስ ድማ ንርእሱ ግዳይ ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእውነት ተወግደዋል፤ እንዳያስተውሉም ልባቸውን መልሰዋል። እግዚአብሔርም አየ፤ ፍርድም ስለሌለ ደስ አላለውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እውነትም ታጥቶአል፥ ከክፋትም የራቀ ሰው ለብዝበዛ ሆኖአል። እግዚአብሔርም አየ፥ ፍርድም ስለሌለ ተከፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እውነትም ታጥቶአል፥ ከክፋትም የራቀ ሰው ተበዝባዥ ሆኗል። ጌታም አየ፥ ፍትህም ስለ ሌለ ተከፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቱማተይ ሀቃንነ ቤተና፤ ኢታተፐ ሃክያ አሳይ ባረዉ ኦሞደቴ። መና ጎዳይ በኢደ፥ ሱረ ፕርዳይ ባይናዎ ካዮቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Tumatetsay hak'aninne beettena; iitatetsaappe haakkiyaa Asay barew omoodettee. Med'inaa Goday be'iide, suure pirdday bayinnawoo kayyotteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tumateththi awankka beettenna; iitateththaafe haakkizay qohettees; GODAY be7idi suure pirday dhayda gishshas ceecides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቱማቴ ኣዋንካ ቤቴና፤ ኢታቴፌ ሃኪዛይ ቆሄቴስ፤ ጎዳይ ቤኢዲ ሱሬ ፒርዳይ ይዳ ጊሻስ ጬጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቱማተ አዉንካ በንተና፤ ኢታተፈ ሃክያ አስ ቆሆስ አድ እመቴስ፤ ጎዳይ ሱረ ፕርድ ባይናይሳ በእድ አዛንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tumatethi awunka bentenna; iitatethafe haakiya asi qohos aadhidi imetees; Goday suure pirdi baynaysa be7idi azzanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እውነት የትም ቦታ አይገኝም፤ ከክፋት የሚርቅ ለጥቃት የተጋለጠ ነው። እግዚአብሔር ተመለከተ፤ ፍትሕ በመታጣቱም ዐዘነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እውነት ጠፍቶአል፤ ከክፉ ሥራ የሚመለስ የሌሎች መሳለቂያ ይሆናል፤ እግዚአብሔርም ፍትሕ አለመኖሩን አይቶ አዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓቂ ተስኣነ፤ እቲ ኻብ ክፍኣት ዝረሓቐ ሰብ ድማ ርእሱ ንዘመተ የቃልዕ። እግዚኣብሄር ነዙይ ረአየ፤ ቅንዕና ስለ ዘየለ ኸዓ ሓዘነ።”
Amharic Tigrinya 2011
እወ፡ ሓቂ ተሳእነ፡ እቲ ኻብ እከይ ዚርሕቕ ድማ ርእሱ ንዘመተ ይውፊ፡ እግዚኣብሄር እዚ ረኣየ፡ ቅንዕና ስለ ዜልቦ ኸኣ ጐሀየ።