Isaiah 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ልዕሊኡ ሱራፌል ደው ኢሎም ነበሩ፣ ነፍሲ ወከፎም ሽዱሽተ ኣኽናፍ ነበሮም። ብኽልተ ገጹ ሸፈነ፡ ብኽልተ ድማ ኣእጋሩ ሸፈነ፡ ብኽልተ ድማ ነፈረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሱራፌልም በዙሪያው ቆመው ነበር፤ ለእያንዳንዱም ስድስት ክንፍ ነበረው፤ በሁለቱ ክንፎቻቸው ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፎቻቸው እግሮቻቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፎቻቸው ይበርሩ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሱራፌልም ከእርሱ በላይ ቆመው ነበር፥ ለእያንዳንዱም ስድስት ክንፍ ነበረው፤ በሁለት ክንፍ ፊቱን ይሸፍን ነበር፥ በሁለቱም ክንፍ እግሮቹን ይሸፍን ነበር፥ በሁለቱም ክንፍ ይበር ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሱራፌልም ከእርሱ በላይ ቆመው ነበር፤ እያንዳንዳቸውም ስድስት ክንፍ ነበራቸው። በሁለት ክንፍ ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለት ክንፍ እግራቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፍ ይበሩ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሱራፌላ ጌተትያ ኪታንቻቱ አፐ ቦላና ደኢኖ፤ እት እት ሱራፌልያዉ ኡሱፑን ቀፈቱ ደኢኖ፤ ላኡ ቀፈቱዋን ባረ ሶምኡዋ ካሜ፤ ላኡ ቀፈቱዋን ባረ ገድያ ካሜ፤ ላኡ ቀፈቱዋን ፓሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Suraafeela geetettiyaa kiitanchchatuu aappe bollaanna de'iino; itti itti suraafeeliyaw usuppun k'efetuu de'iino; laa"u k'efetuwaan bare som"uwaa kammee; laa"u k'efetuwaan bare gediyaa kammee; laa"u k'efetuwaan paallee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Suraafeele geetettiza kiitanchchati izappe bollara deettes; issi issi suraafeeles usuppun qefeti deettes; nam7u qefetan ba ayfeso ayfeso kammeettes; nam7u qefetan ba toho toho kammeettes; nam7u qefetan piradhdheettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሱራፌሌ ጌቴቲዛ ኪታንቻቲ ኢዛፔ ቦላራ ዴቴስ፤ ኢሲ ኢሲ ሱራፌሌስ ኡሱፑን ቄፌቲ ዴቴስ፤ ናምኡ ቄፌታን ባ ኣይፌሶ ኣይፌሶ ካሜቴስ፤ ናምኡ ቄፌታን ባ ቶሆ ቶሆ ካሜቴስ፤ ናምኡ ቄፌታን ፒራቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሱራፌላ ጌተትያ ኪታንቾት እያፐ ቦላራ ደኦሶና፤ እስ እስ ኪታንቹዋስ ኡሱፑን ቀፈት ደኦሶና፤ ናምኡ ቀፈታን ባ ሶምኡዋ ካሜስ፤ ናምኡ ቀፈታን ባ ቶሁዋ ካሜስ፤ ናምኡ ቀፈታን ፕራስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Surafeela geetetiya kiitanchoti iyape bollara de7oosona; issi issi kiitanchuwas usupun qefeti de7oosona; nam7u qefetan ba som7uwa kammees; nam7u qefetan ba tohuwa kammees; nam7u qefetan piradhees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሱራፌልም ከእርሱ በላይ ቆመው ነበር፤ እያንዳንዳቸውም ስድስት ክንፍ ነበራቸው። በሁለት ክንፍ ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለት ክንፍ እግራቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፍ ይበርሩ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሱራፌል ተብለው የሚጠሩ መላእክትም በዙሪያው ነበሩ፤ እያንዳንዱ መልአክ ስድስት ክንፍ አለው፤ በሁለቱ ክንፎቹ ፊቱን ይሸፍናል፤ በሁለቱ ክንፎቹ እግሮቹን ሸፍኖ በሁለት ክንፎቹ ይበር ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ዙርያኡ ድማ ሱራፌል ቆይሞም ነበሩ። ነንሕድሕዶም ከዓ ሽዱሽተ ኽንፊ ነበሮም፤ ብኽልተ ኽንፎም ገፆም ይሽፍኑ ነበሩ፤ ብኽልተ ኽንፎም ድማ ኣእጋሮም ይሽፍኑ፤ ብኽልተ ኽንፎምውን ይበሩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ልዕሊኡ ድማ ሱራፌል ቈይሞም ነበሩ፡ ነፍሲ ወከፎም ሹድሽተ ኽንፊ ኣለዎ፡ በቲ ኽልተ ንገጹ ይኸድኖ፡ በቲ ኽልተ ድማ ነእጋሩ ይኸድኖ፡ በቲ ኽልተውን ይነፍር ነበረ።