Isaiah 60:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ እኳ ብእኡ ኣቢሉ ኸይሓልፈካ ተሓዲግካን ተጸሊእካን፡ ካብ ወለዶ ናብ ወለዶ ሓጐስ ዘለኣለማዊ ክብሪ ክገብረካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተተውሽና የተጠላሽ ሆነሻልና የሚረዳሽ አጣሽ፤ ነገር ግን የዘለዓለም ደስታን ለልጅ ልጅ እሰጥሻለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሰውም ማንም እስከማያልፍብሽ ድረስ የተተውሽና የተጠላሽ ነበርሽ፤ ነገር ግን የዘላለም ትምክሕትና የልጅ ልጅ ደስታ አደርግሻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሰውም ማንም እስከማያልፍብሽ ድረስ የተተውሽና የተጠላሽ ነበርሽ፤ ነገር ግን የዘለዓለም ትምክሕትና የልጅ ልጅ ደስታ አደርግሻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ኦንነ ነ ግዶና አናዋ ኬና ኔን ካሰ ኦለታዳነ እጸታዳ። ሽን ሀእ ታን ኔና መናዉ ዎልቃማ ኦና፤ ቃይ የለታ ኡባይ ናሸትያ ሳ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ooninne ne giddona aad'd'enawaa keenaa neeni kase olettaaddanne is's'ettaadda. Shin ha"i taani neena med'inaw wolk'k'aama ootsana; k'ay yeletaa ubbay nashettiyaa sa'aa ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hanne ixettada yegettidaaree, oonikka ne giddora kanththi bizaaro gidontta aggikokka tani nena mernaa ceeqossinne yeleta ubbaas ufays histtana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃኔ ኢጼታዳ ዬጌቲዳሬ፥ ኦኒካ ኔ ጊዶራ ካን ቢዛሮ ጊዶንታ ኣጊኮካ ታኒ ኔና ሜርና ጬቆሲኔ ዬሌታ ኡባስ ኡፋይስ ሂስታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሀይሳፈ ካሰ ኦንካ ነ ግዶራ ካንና መላ የገታዳሳነ እፀታዳሳ። ሽን ሀእ ታኒ ነና መርናዉ ግታ ኦና፤ የለተ ኡባይ ነናን ኡፋይታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Haysafe kase oonika ne giddora kanthonna mela yegetadasanne ixetadasa. Shin ha77i taani nena merinaw gita oothana; yeletethaa ubbay nenan ufaytana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የተተውሽና የተጠላሽ፣ ማንም ሰው የማያልፍብሽ ብትሆኝም እንኳ፣ እኔ የዘላለም ትምክሕት፣ የትውልድም ሁሉ ደስታ አደርግሻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከዚህ በፊት የተተውሽና የተጠላሽ ሆነሽ ማንም በአንቺ በኩል የማያልፍ የነበረ ቢሆንም እንኳ፥ የዘለዓለም መመኪያና በየትውልዱ ሁሉ መደሰቻ እንድትሆኚ አደርግሻለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሓደ እኳ ብኣኺ ዘይሓልፍ ሕድግትን ፅልእትን ነበርኪ፤ ኣነ ግና ዘለኣለማዊ መመክሒት፥ ናይ ትውልድታት ከዓ ደስታ ኽገብረኪ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ክንዲ እቲ ሓደ እኳ ዘየግልሰኪ ሕድግትን ጽልእትን ዝነበርኪ፡ ኣነ ዘለኣለማዊ መሓበንን ንውሉድ ወለዶ ኸኣ ደስታን ክገብረኪ እየ።