Isaiah 60:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኽትርኢን ክትውሕዝን ኢኻ፡ ልብኻውን ኪፈርህን ኪዓብን እዩ። ምኽንያቱ ምብዛሕ ባሕሪ ናባኻትኩም ክምለስ እዩ፣ ሓይልታት ኣህዛብ ናባኻትኩም ክመጹ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያ ጊዜ አይተሽ ትፈሪያለሽ፤ የአሕዛብና የሀገሮች ብልጽግና ወደ አንቺ ይመለሳልና፥ ልብሽ ይደነግጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜ የባሕሩ በረከት ወደ አንቺ ስለሚመለስ፥ የአሕዛብም ብልጥግና ወደ አንቺ ስለሚመጣ፥ አይተሽ ደስ ይልሻል፥ ልብሽም ይደነቃል ይሰፋማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜ የባሕሩ በረከት ወደ አንቺ ስለሚመለስ፥ የአሕዛብም ብልጽግና ወደ አንቺ ስለሚመጣ፥ አይተሽ ደስ ይልሻል፥ ልብሽም ይደነቃል ይሰፋማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ኔን በኣደ ናሸታና፤ ነ ዎዛናይካ ሎይ ፖጩ ጋና። አያዉ ጎፐ፥ አባ ቦላን ደእያ ግዳይ ኔኮ ስማና፤ ካዉተቱዋ ዱረተይካ ኔኮ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode neeni be'aade nashettana; ne wozanaykka loytsi pooc'u gaana. Ayaw gooppe, abbaa bollan de'iyaa giday neekko simmana; kawutetsatuwaa duretetsaykka neekko yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode ne be7ananne phoollana; ne wozinay ufayssan kumana; abban diza aqotay neekko yaana; kawoteththata dureteththi nees gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኔ ቤኣናኔ ጶላና፤ ኔ ዎዚናይ ኡፋይሳን ኩማና፤ ኣባን ዲዛ ኣቆታይ ኔኮ ያና፤ ካዎቴታ ዱሬቴ ኔስ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ኔኒ በአዳ ኡፋይታና፤ ነ ዎዛናይ ኡፋይሳን ኖጩ ጋና። አባ ቦላ ደእያ ሻሎይ ኔኮ ያና፤ ካዎተታ ዱረተይ ነባ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode neeni be7ada ufaytana; ne wozanay ufaysan noocu gaana. Abbaa bolla de7iya shaloy neeko yaana; kawotethata duretethay nebaa gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ታያለሽ፤ ታብረቀርቂያለሽ፤ ልብሽ ይዘልላል፤ በደስታም ይሞላል። በባሕሮች ያለው ሀብት ወደ አንቺ ይመጣል፤ የነገሥታትም ብልጽግና የአንቺ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህንንም አይተሽ ፈገግታሽ በደስታ ይፈካል፤ ከባሕር የሚገኘው በረከትና፥ ከሕዝቦች የሚመጣው ሀብት የአንቺ ስለሚሆን፥ ከደስታሽ ብዛት የተነሣ ልብሽ ይፈነድቃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ምልኣት ሃብቲ ባሕሪ ናባኺ ኽምለስ፥ ሃብቲ ኣህዛብ ከዓ፥ ናባኺ ኽመፅእ እዩሞ፥ ርኢኺ ደስ ክብለኪ እዩ፤ ልብኺውን ክድነቕን ክሰፍሕን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ምልኣት ባሕሪ ናባኺ ኺምለስ፡ ሃብቲ ኣህዛብ ከኣ ናባኺ ኺመጽእ እዩ እሞ፡ ሽዑ ኽትርእዪ፡ ብታሕጓስ ድማ ከተንጸባርቒ ኢኺ፡ ልብኺውን ትርግርግ ኪብልን ኪርሕብን እዩ።