Isaiah 61:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና ካህናት እግዚኣብሄር ክትበሃሉ ኣሎኩም። ህዝቢ ኣገልገልቲ ኣምላኽና ክብለኩም እዩ፤ ሃብቲ ኣህዛብ ክትበልዕ ኢኻ፡ ብኽብሩ ድማ ክትምካሕ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ ግን የእግዚአብሔር ካህናት ትባላላችሁ፤ የአምላካችንም አገልጋዮች ተብላችሁ ትጠራላችሁ፤ የአሕዛብን ሀብት ትበላላችሁ፤ በሀብታቸውም ትመካላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ ግን የእግዚአብሔር ካህናት ትባላላችሁ፥ ሰዎቹም የአምላካችን አገልጋዮች ብለው ይጠሩአችኋል፤ የአሕዛብን ሀብት ትበላላችሁ፥ በክብራቸውም ትመካላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ ግን የጌታ ካህናት ትባላላችሁ፤ ሰዎቹም የአምላካችን አገልጋዮች ብለው ይጠሩአችኋል፤ የአሕዛብን ሀብት ትበላላችሁ፥ በሀብታቸውም ትከብራላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ቃይ፥ “መና ጎዳ ቄሳቱ ዋ” ጌተቲደ ጼሰታና፤ አሳይካ ህንተና፥ “ኑ ጾሳ ኦሳንቻቱዋ” ያጊደ ጼሳና። ህንተ ካዉተቱዋ ዱረተ ማና፤ ኡንቱንቱ ዱረተንካ ህንተ ጬቀታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte k'ay, «Med'inaa Godaa k'eesetuwaa» geetettiide s'eesettana; asaykka hinttena, «Nu S'oossaa oosanchchatuwaa» yaagiide s'eesana. Hintte kawutetsatuwaa duretetsaa maana; unttunttu duretetsaankka hintte c'eek'k'etana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte qasse, «GODAA qeeseta» geetetti xeygettana; asaykka inttena, «Nu Xoossaa oosanchchata» giidi xeygana; intte kawoteththata aqota maana; istta dureteththankka intte ceeqettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ቃሴ፥ «ጎዳ ቄሴታ» ጌቴቲ ጼይጌታና፤ ኣሳይካ ኢንቴና፥ «ኑ ጾሳ ኦሳንቻታ» ጊዲ ጼይጋና፤ ኢንቴ ካዎቴታ ኣቆታ ማና፤ ኢስታ ዱሬቴንካ ኢንቴ ጬቄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳይ ህንተና፥ “ጎዳ ካህነታነ ኑ ፆሳ ኦሳንቾታ” ያግድ ፄጋና። ህንተ ካዎተታ ዱረተ ማና፤ ኤንታ ሻሉዋን ህንተ ናሸታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asay hintena, “Godaa kahinetanne nu Xoossaa oosanchota” yaagidi xeegana. Hinte kawotethata duretetha maana; enta shaluwan hinte nashetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተም የእግዚአብሔር ካህናት ተብላችሁ ትጠራላችሁ፤ የአምላካችን ባሮች ትባላላችሁ፤ የመንግሥታትን ሀብት ትመገባላችሁ፤ በብልጽግናቸውም ትኰራላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ግን “የእግዚአብሔር ካህናትና የአምላካችን አገልጋዮች” ተብላችሁ ትጠራላችሁ። በሕዝቦች ሀብት ትደሰታላችሁ፤ በብልጽግናቸውም ትከብራላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም ግና “ካህናት እግዚኣብሄር” ተብሂልኩም፥ ክትስመዩ ኢኹም፤ ሰብ ከዓ “ኣገልገልቲ ኣምላኽና” ኽብለኩም እዩ፤ ሃብቲ ኣህዛብ ክትበልዑ፥ ብኽብሮም ድማ ኽትከብሩ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ግና ካህናት እግዚኣብሄር ክትስመዩ ኢኹም፡ ሰብ ከኣ ኣገልገልቲ ኣምላኽና ኺብለኩም እዩ፡ ሃብቲ ኣህዛብ ክትበልዑ ብኽብሮም ድማ ክትከብሩ ኢኹም።