Isaiah 62:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ክቡር ኣኽሊል፡ ኣብ ኢድ ኣምላኽካ ድማ ንጉሳዊ መንጸፍ ክትከውን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር እጅ ያማረ አክሊል፥ በአምላክሽም እጅ የመንግሥት ዘውድ ትሆኛለሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔር እጅ የክብር አክሊል፥ በአምላክሽም እጅ የመንግሥት ዘውድ ትሆኛለሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጌታ እጅ የውበት አክሊል፥ በአምላክሽም እጅ የመንግሥት ዘውድ ትሆኛለሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን መና ጎዳ ኩሽያን ሎኤዳ አሌቁዋነ ካዉተ ካላቻ ማላ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni Med'inaa Godaa kushiyan lo"eedda aleek'k'uwaanne kawutetsaa kallachchaa mala gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni GODAA kushe bonchcho akilile, ne Xoossa kushen kawota kallachcha gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ጎዳ ኩሼ ቦንቾ ኣኪሊሌ፥ ኔ ጾሳ ኩሼን ካዎታ ካላቻ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ጎዳ ኩሸን ሎእዳ ካዎተ ካላቻ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni Godaa kushen lo77ida kawotetha kallacha gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር እጅ የክብር አክሊል፣ በአምላክሽም እጅ የመንግሥት ዘውድ ትሆኛለሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንቺ በእግዚአብሔር እጅ እንዳለው የተዋበ አክሊልና በአምላክሽም እጅ እንዳለው የነገሥታት ዘውድ ትሆኚአለሽ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብኢድ እግዚኣብሄር፥ ክቡር ኣኽሊል፥ ብኢድ ኣምላኽኪ ድማ፥ ዘውዲ ንጉስ ክትኮኒ ኢኺ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ክቡር ኣኽሊል፡ ኣብ ኢድ ኣምላኽኪ ድማ ዘውዲ ንጉስ ክትኰኒ ኢኺ።