Isaiah 64:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ መጀመርታ ዓለም ኣትሒዙ ሰብ ነቲ ዝጽበዮ ዘዳለዎ ካባኻ ገዲፍካ፡ ሰብ ብእዝኒ ኣይተረድኦን ብዓይኒ እውን ኣይረኣዮን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከጥንት ጀምሮ ይቅርታህን ለሚጠባበቁ ምሕረትን ከምታደርግላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ አላየንም፤ አልሰማንምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክን አልሰሙም በጆሮአቸውም አልተቀበሉም ዓይንም አላየችም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ማንም አልሰሙም፥ የትኛውም ጆሮ አልተቀበለውም፥ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላችው ከአንተ አምላካችን በቀር ሌላ ማንም አላየውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በንፐ ዶሚደ፥ ኔናን አማነቲደ፥ ናግያዋንቶ ማላልስያባ ኦዳ ኔፐ አትና፥ ሀራ ጾሳ አሳ ሀይይ ስስቤና፤ አሳ አይፊካ በእቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Benippe doommiide, neenan ammanettiide, naagiyaawanttoo maalalissiyaabaa ootseedda neeppe attina, hara S'oossaa asaa haytsay sisibeenna; asaa ayifiikka be'ibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Beniisofe doommidi hidota ooththi naagizaytas gakkiza malaata ooththiday neeppe attiin hara Xoos be7ida ayfeynne siyida hayththi mulekka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቤኒሶፌ ዶሚዲ ሂዶታ ኦ ናጊዛይታስ ጋኪዛ ማላታ ኦዳይ ኔፔ ኣቲን ሃራ ጾስ ቤኢዳ ኣይፌይኔ ሲዪዳ ሃይ ሙሌካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
በንፐ ዶምድ፥ ነና አማነትድ፥ ናገይሳታስ ማላታታ ኦዳይ ኔፐ አትሽን፥ ሀራ ፆሲ፥ አሳ ሀይ ስእቤና፤ አሳ አይፈይ በእቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Benipe doomidi, nena ammanetidi, naageysatas malaatata oothiday neepe attishin, hara Xoossi asa haythi si7ibeenna; asa ayfey be7ibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከጥንት ጀምሮ፣ በተስፋ ለሚጠባበቁት የሚደርስላቸው፣ እንደ አንተ ያለውን አምላክ ያየ ዐይን፣ ያደመጠ ጆሮ ፈጽሞ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከጥንት ጀምሮ ተስፋቸውን በእርሱ አድርገው ለሚተማመኑበት ወገኖች እነዚያን ሁሉ ድንቅ ነገሮች ያደረገ አምላክ ከአንተ በቀር አልተሰማም፤ አልታየም፤ የተረዳም የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ዝፅበይዎ ኸምቲ ንስኻ ዝገበርካሎም ዝገብር፥ ካልእ ኣምላኽ ካብ ጥንቲ ኣይተሰምዐን፤ ኣብ እዝኒ ኣይተነግረን፥ ብዓይኒውን ኣይተርኣየን።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ዚጽበይዎ ኸምቲ ንስኻ ዝገበርካሎም ዚገብር ካልእ ኣምላኽ ካብ ጥንቲ ኣይተሰምዔን፡ ኣብ እዝኒ ኣይተዘነየን፡ ዓይኒውን ከቶ ኣይረኣየቶን።