Isaiah 65:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኣብ ምድሪ ንርእሱ ዚባርኽ፡ ብኣምላኽ ሓቂ ንርእሱ ኺባርኽ እዩ። እቲ ኣብ ምድሪ ዚምሕል ድማ ብኣምላኽ ሓቂ ይምሕል፤ እቲ ናይ ቀደም ሽግር ስለ ዝረሰዐ፡ ካብ ኣዒንተይ ስለ ዝተሓብአ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲሁም በምድር ላይ የተባረኩ ይሆናሉ፤ እውነተኛውን አምላክ ያመሰግናሉና፥ በምድርም ላይ በእውነተኛው አምላክ ይምላሉና፤ የቀድሞውንም ጭንቀት ረስተዋልና፤ በልቡናቸውም አያስቡትምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲሁም በምድር ላይ የተባረከ በእውነት አምላክ ይባረካል፥ በምድርም ላይ የማለ በእውነት አምላክ ይምላል፤ የቀድሞው ጭንቀት ተረስቶአልና፥ ከዓይኔም ተሰውሮአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሁም በምድር ላይ የተባረከ በእውነት አምላክ ይባረካል፥ በምድርም ላይ የማለ በእውነት አምላክ ይምላል፤ ምክንያቱም የቀድሞው ጭንቀት ተረስቶአል፥ ከዓይኔም ተሰውሮአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ጋድያን አንጁዋ ኮይያ ኡባይ ቱማተ ጾሳይ አንጃናዳን ዎሳና። ሄ ጋድያን ጫቁዋ ጫቂያ ኡባይካ ቱማተ ጾሳን ጫቃና፤ አያዉ ጎፐ፥ ካሰ መቶቱ ዶገቴድኖ፤ ታ አይፍያ ስንፐካ ጌሜድኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He gadiyaan anjjuwaa koyiyaa ubbay tumatetsaa S'oossay anjjanaadan woosana. He gadiyaan c'aak'uwaa c'aak'k'iyaa ubbaykka tumatetsaa S'oossan c'aak'k'ana; ayaw gooppe, kase metotuu dogetteeddino; ta ayfiyaa sintsaappekka geemmeeddino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas biittay bolla anjjo koyzaadey tuma Xoossa sunththan anjjettana; biittayn caaqqiza asi tuma Xoossa sunththan caaqqana; kase aadhdhida metoti dogettida; ta ayfeppekka geemmida» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ቢታይ ቦላ ኣንጆ ኮይዛዴይ ቱማ ጾሳ ሱንን ኣንጄታና፤ ቢታይን ጫቂዛ ኣሲ ቱማ ጾሳ ሱንን ጫቃና፤ ካሴ ኣዳ ሜቶቲ ዶጌቲዳ፤ ታ ኣይፌፔካ ጌሚዳ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካሰ መቶት ዶገትዳ ግሾነ ታ አይፍያ ስንፈ ጌምዳ ግሾ ሄ ቢታን አንጆ ኮይያ ኡባይ ቱማ ፆሳ ሱንን ዎሳና። ሄ ቢታን ጫቆ ጫቅያ ኡባይ ቱማ ፆሳ ሱንን ጫቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kase metoti dogetida gishonne ta ayfiya sinthafe geemmida gisho he biittan anjo koyiya ubbay tuma Xoossaa sunthan woossana. He biittan caaqo caaqiya ubbay tuma Xoossaa sunthan caaqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ በምድሪቱ ላይ በረከትን የሚጠራ፣ በእውነት አምላክ ስም ይባረካል፤ በምድሪቱ መሐላን የሚምል፣ በእውነት አምላክ ስም ይምላል፤ ያለፉት ችግሮች ተረስተዋል፤ ከዐይኖቼም ተሰውረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቀድሞው ችግር ስለ ተረሳና ከዐይኔ ስለ ተሰወረ በሀገሪቱ በረከትን የሚለምን በእኔ በታማኙ እግዚአብሔር ስም ይለምናል፤ በሀገሪቱም የሚምሉ በእኔ በታማኙ እግዚአብሔር ስም ይምላሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኣብ ምድሪ ዝተባረኸ በቲ ናይ ሓቂ ኣምላኽ ክባረኽ እዩ፤ እቲ ኣብ ምድሪ ዝምሕል፥ በቲ ናይ ሓቂ ኣምላኽ ክምሕል እዩ፤ እቲ ናይ ቀደም መከራ ተረሲዑ፥ ካብ ዓይነይውን ተሰዊሩ እዩሞ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ናይ ቀደም ጸበባ ተረሲዑ፡ ካብ ኣዒንተይ ድማ ተሰዊሩ እዩ እሞ፡ እቲ ንነፍሰይ ኣብ ምድሪ ዚባርኽ፡ ብኣምላኽ ሓቂ እዩ ዚባርኽ፡ እቲ ኣብ ምድሪ ዚምሕል ከኣ ብኣምላኽ ሓቂ እዩ ዚምሕል።