Isaiah 66:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ኣጥባት ምጽንናዓታ ምእንቲ ኽትጠቡን ክትጸግቡን፤ ብብዝሒ ክብራ ምእንቲ ክትሓልቡን ክትሕጐሱን ኢልኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ትጠቡ ዘንድ ከማጽናናቷም ጡት ትጠግቡ ዘንድ እጅግ ጠጥታችሁ በክብርዋ ሙላት ደስ ይላችሁ ዘንድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ትጠቡ ዘንድ ከማጽናናትዋም ጡት ትጠግቡ ዘንድ፤ እጅግ ጠጥታችሁ በክብርዋ ሙላት ደስ ይላችሁ ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንድትጠቡ ከማጽናናትዋም ጡት እንድትጠግቡ፥ እጅግ ጠጥታችሁ በክብርዋ ሙላት ደስ እንዲላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ህንተ እ ምንያ ን ሚደ ካላና፤ ቃይ እ ዳሮ ቦንቹዋፐ ሎይ ኡሺደ፥ ህንተ ናሸታና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, hintte I mintsetsiyaa d'antsaa d'ammiide kallana; k'ay I daro bonchchuwaappe loytsi ushiide, hintte nashettana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Minththeththiza izi dhanththaa intte dhammidi kallana; inttes gidanaashe gakkanaas intte uyana; keehippe daro gidida izi dureteththan intte ufayettana» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሚንዛ ኢዚ ን ኢንቴ ሚዲ ካላና፤ ኢንቴስ ጊዳናሼ ጋካናስ ኢንቴ ኡያና፤ ኬሂፔ ዳሮ ጊዲዳ ኢዚ ዱሬቴን ኢንቴ ኡፋዬታና» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ፥ እያ ምንያ ን ምድ ካላና፤ እ ዳሮ ቦንቹዋፈ ሎይ ኡይድ፥ ኡፋይታና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte, iya minthethiya dhantha dhammidi kallana; I daro bonchuwafe loythi uyidi, ufaytana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሚያጽናኑ ጡቶቿ፣ ትጠባላችሁ፤ ትረካላችሁም፤ እስክትረኩም ትጠጣላችሁ፤ በተትረፈረፈ ሀብቷም ትደሰታላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህንንም የምታደርጉት ከመጽናኛ ጡትዋ ጠብታችሁ ትጠግቡ ዘንድ፥ ከተከበረው ደረትዋ የተትረፈረፈውን ወተት ጠጥታችሁ ትደሰቱ ዘንድ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዘፀናንዑ ኣጥባታ ኽትጠብዉ፥ ክትፀግቡውን ኢኹም፤ ክንዲ ዝደለኹም ሰቲኹም ድማ፥ ደስ ክብለኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ክትጠብውን ኣብ ኣጥባት ምጽንንዓ ኽትጸግብን፡ ክትምጥምጡን ብብዝሒ ኽብረት ኺፍሽሕወኩምንሲ፡ ምስ የሩሳሌም ተሐጐሱ፡ ኣቱም እተፍቅርዋ ዂላትኩም ከኣ ብእኣ ደስ ይበልኩም። ኣቱም ዝሐዘንኩምላ ዂላትኩም፡ ተሐጒስኩም ምስኣ እልል በሉ።