Isaiah 66:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ከም ሩባ ሰላም፡ ክብሪ ኣህዛብ ድማ ከም ውሕጅ እህባ ኣለኹ። ሽዑ ክትመጥጥ ኢኻ፡ ብጐድና ተሰኪምካ ኣብ ብርካ ክትወዛወዝ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፥ “እነሆ፥ ሰላምን እንደ ወንዝ፥ የአሕዛብንም ክብር እንደሚጐርፍ ፈሳሽ እመልስላታለሁ፤ ልጆቻቸውንም በጫንቃቸው ላይ ይሸከሙአቸዋል፤ በጕልበታቸውም ላይ እያስቀመጡ ያቀማጥሏቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ሰላምን እንደ ወንዝ፥ የአሕዛብንም ክብር እንደሚጐርፍ ፈሳሽ እመልስላታለሁ፤ ከዚያም ትጠባላችሁ፥ በጫንቃ ላይ ይሸከሙአችኋል በጕልበትም ላይ እያስቀመጡ ያቀማጥሉአችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆም፥ ሰላምን እንደ ወንዝ፥ የአሕዛብንም ክብር እንደሚጐርፍ ፈሳሽ እመልስላታለሁ፤ ከዚያም ትጠባላችሁ፥ በጫንቃ ላይ ይሸከሙአችኋል በጉልበትም ላይ እያስቀመጡ ያቀማጥሏችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታን እዝዉ ሳሮተ ሻፋዳን ዳርሳና፤ ካዉተቱዋ ዱረተካ ኩሚደ ጎግያ ፑልቱዋዳን፥ እዝዉ አሀና። ያቶፐ ህንተ ሄዋ ማና፤ እ ሀሽያን ህንተ ቶከታና፤ እ ክዉዋን ኡቲደ፥ ህንተ እሻለታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, taani iziw sarotetsaa shaafaadan darissana; kawutetsatuwaa duretetsaakka kumiide goggiyaa pulttuwaadan, iziw ahana. Yaatooppe hintte hewaa d'ammana; I hashiyaan hintte tookettana; I kiwuwaan uttiide, hintte ishalettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Be7ite, tani izis saroteth gita shaafa mala gogisana; kawoteththata aqota shaafa haaththa mala gogisana intte izi ki7on idimetti dhammana; izi ki7on uttidi intte guppana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ቤኢቴ፥ ታኒ ኢዚስ ሳሮቴ ጊታ ሻፋ ማላ ጎጊሳና፤ ካዎቴታ ኣቆታ ሻፋ ሃ ማላ ጎጊሳና ኢንቴ ኢዚ ኪኦን ኢዲሜቲ ማና፤ ኢዚ ኪኦን ኡቲዲ ኢንቴ ጉፓና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ያጌስ፤ “ታኒ እዉ ሳሮተ ሻፋዳ ዳርሳና፤ እዉ ካዎተታ ዱረተ ክፃ ሻፋዳ ኤሀና። ህንተ ሄሳ ማና፤ እ ሀሽያን ቶከታና፤ እ ክኦን ኡትድ ባሎታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday yaagees; “Taani iw sarotethaa shaafada darsana; iw kawotethata duretetha kixa shaafada ehana. Hinte hessa dhammana; I hashiyan tooketana; I ki7on uttidi baalotana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ሰላምን እንደ ወንዝ ውሃ አፈስስላታለሁ፤ የመንግሥታትንም ብልጽግና እንደ ጅረት ውሃ አጐርፍላታለሁ፤ ትጠባላችሁ፤ በዕቅፏም ትያዛላችሁ፤ በጭኖቿም ላይ ትፈነድቃላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሀብትዋን እንደ ወንዝ ውሃ አበዛዋለሁ፤ የሕዝቦችንም ሀብት እንደ ወንዝ ጅረት አደርገዋለሁ፤ በክንድዋም ተይዛችሁ ትጠባላችሁ፤ በጭንዋም ላይ አድርጋ ትንከባከባችኋለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ ንሰላም፥ ከም ፈሳሲ ሩባ፥ ንናይ መንግስታት ሃብቲ ኸዓ፥ ከም ብርቱዕ ውሕጅ ከፍስሰላ እዩ። ንስኻትኩም ድማ ኽትጠብዉ፥ ኣብ ማእገሮም ክስከሙኹም፥ ኣብ ኣብራኾም ከሰራስሩኹም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄርሲ ኸምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ሰላም ከም ፈሳሲ ርባ፡ ክብረት ኣህዛብ ከኣ ከም ደምሳሲ ውሒዝ ኬውሕዘላ እዩ፡ ንስኻትኩም ድማ ክትጠብው፡ ክትሕቈፉ ኢኹም፡ ኣብ ኣብራኾም ኬሳራስሩኹም እዮም።