Isaiah 66:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ኣነ ዝገብሮ ሓድሽ ሰማያትን ሓዳስ ምድርን ኣብ ቅድመይ ደው ከም ዚብል፡ ዘርእኻን ስምካን ኪቐውም እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እኔ የምሠራቸው አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር በፊቴ ጸንተው እንደሚኖሩ፥ እንዲሁ ዘራችሁና ስማችሁ ጸንተው ይኖራሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ የምሠራቸው አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ከፊቴ ጸንተው እንደሚኖሩ፥ እንዲሁ ዘራችሁና ስማችሁ ጸንተው ይኖራሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ የምሠራቸው አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ከፊቴ ጸንተው እንደሚኖሩ፥ እንዲሁ ዘራችሁና ስማችሁ ጸንተው ይኖራሉ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን መያ ኦራ ሳሎቱነ ኦራ ሳአይ ታ ስንን ምኒደ ደእያዋዳን፥ ሄዋዳንካ፥ ህንተ ዘረይነ ህንተ ሱንይ ምኒደ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani med'd'iyaa ooratsa salotuunne ooratsa sa'ay ta sintsan minniide de'iyaawaadan, hewaadankka, hintte zeretsaynne hintte suntsay minniide de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Tani medhdhana ooraththa salotinne ooraththa sa7ay ta sinththan minni daanayssaththo intte sunththinne intte zereththa sunththi hessaththo minni daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ታኒ ሜና ኦራ ሳሎቲኔ ኦራ ሳኣይ ታ ሲንን ሚኒ ዳናይሳ ኢንቴ ሱንኔ ኢንቴ ዜሬ ሱን ሄሳ ሚኒ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ መዳ ኦራ ሳሎትነ ኦራ ሳእ ታ ስንን ምንድ ደኤይሳዳ፥ ህንተ ኮቻይነ ህንተ ሱንይ ምንድ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani medhida ooratha salotinne ooratha sa7i ta sinthan minnidi de7eysada, hinte kochaynne hinte sunthay minnidi daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እኔ የምሠራቸው አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር በፊቴ ጸንተው እንደሚኖሩ፣ የእናንተና የዘራችሁ ስም እንደዚሁ ጸንቶ ይኖራል” ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የምፈጥራቸው አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር በእኔ ጸንተው እንደሚኖሩ እንዲሁም ዘራችሁና ስማችሁ በእኔ ጸንተው ይኖራሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣነ ዝገብሮም ሓድሽ ሰማይን ሓድሽ ምድርን ንሓዋሩ ፀኒዖም ከም ዝነብሩ፥ ከምኡ ዘርእኹምን ስምኩምን ኣብ ቅድመይ ፀኒዖም ክነብሩ እዮም” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ ኣነ ዝገብሮ ሓድሽ ሰማይን ሓድሽ ምድርን ኣብ ቅድመይ ዚነብር፡ ከምኡ ዘርእኹምን ስምኩምን ኪነብር እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።