Isaiah 8:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዙሓት ካባታቶም ከኣ ኪዕንቀፉን ኪወድቁን ኪስበርን ኪሕሰቡን ኪሕሰቡን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህም ከእነርሱ ብዙዎች በእርሱ ይሰናከላሉ፤ ይወድቁማል፤ ይሰበሩማል፤ ይጠመዱማል፤ ይያዙማል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ብዙዎችም በእርሱ ይሰናከላሉ፥ ይወድቁማል፥ ይሰበሩማል፥ ይጠመዱማል፥ ይያዙማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእነርሱ ብዙዎች ይሰናከላሉ፤ ይወድቃሉ፤ ይሰበራሉ፤ ወጥመድ ይገባሉ፤ ይያዛሉም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱፐ ዳሩ በታና፤ ኩንዲደካ መአና፤ ጲርያን ኦይቀቲደካ ኦሞደታና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttuppe daruu d'ubettana; kunddiidekka me"ana; p'iriyaan oyk'ettiidekka omoodettana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isttafe daroti dhuphettana; kundidikka meqqana; woximaden geli oykettana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታፌ ዳሮቲ ጴታና፤ ኩንዲዲካ ሜቃና፤ ዎጺማዴን ጌሊ ኦይኬታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታፈ ዳሮት በታና፤ ኩንድድ መአና፤ ፅሄን ኦይከትድ ድኤታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entafe daroti dhubetana; kundidi me77ana; xihen oyketidi di7etana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእነርሱ ብዙዎች ይሰናከላሉ፤ ይወድቃሉ፤ ይሰበራሉ፤ ወጥመድ ይገባሉ፤ ይያዛሉም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ብዙዎች ይሰናከላሉ፤ ወድቀውም ይሰባበራሉ፤ በወጥመድ ተይዘውም ይወሰዳሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዙሓት ብእኡ ኽዕንቀፉን፥ ክወድቑን፥ ክስበሩን ክፍንጠሩን፥ ክተሓዙን እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ብዙሓት ካባታቶም ከኣ ኪዕንቀፉን ኪወድቁን ኪስበሩን ኪፍንጠሩን ኪተሐዙን እዮም።