Isaiah 8:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ገጹ ኻብ ቤት ያእቆብ ዚሓብእ እግዚኣብሄር ክጽበዮ እየ፣ ንዕኡ ድማ ክደልዮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከያዕቆብም ቤት ፊቱን የመለሰውን እግዚአብሔርን እጠብቃለሁ፥ እተማመንበትማለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከያዕቆብም ቤት ፊቱን የመለሰውን እግዚአብሔርን እጠብቃለሁ፥ እተማመንበትማለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፊቱን ከያዕቆብ ቤት የሸሸገውን ጌታን እጠብቃለሁ፤ እርሱንም ተስፋ አደርጋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ባረ ሶምኡዋ ያቆባ ዛራቱዋፐ ገንያ መና ጎዳ ናጋና፤ ቃይ አን አማነታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani bare som"uwaa Yaak'ooba zaratuwaappe gentsiyaa Med'inaa Godaa naagana; k'ay aan ammanettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ba sinth Yaaqoobe zaretappe genththida GODAA naagana; izakka hidota ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ባ ሲን ያቆቤ ዛሬታፔ ጌንዳ ጎዳ ናጋና፤ ኢዛካ ሂዶታ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ባ ሶምኡዋ ያይቆባ ዘረፈ ገንያ ጎዳ ናጋና፤ እያን አማነታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ba som7uwa Yayqooba zerethafe genthiya Godaa naagana; iyan ammanetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፊቱን ከያዕቆብ ቤት የሸሸገውን እግዚአብሔርን እጠብቃለሁ፤ እርሱንም ተስፋ አደርጋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምንም እንኳ እግዚአብሔር በእስራኤላውያን ላይ ፊቱን ቢመልስባቸውም እኔ በእርሱ ላይ እተማመናለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ቤት ያእቆብ፥ ገፁ ንዝመለሰ እግዚኣብሄር እፅበ ኣለኹ፤ ብእኡውን ተስፋ እገብር ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነስ ነቲ ኻብ ቤት ያእቆብ ገጹ ዚሐብእ እግዚኣብሄር እጽበ፡ ብእኡውን ተስፋ እገብር ኣሎኹ።