Isaiah 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዓይ ድማ እሙናት መሰኻኽር ወሲደ፡ ካህን ኡርያን ዘካርያስ ወዲ የበረክያንን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የታመኑትን ሰዎች ካህኑን ኦርያንና የበራክዩን ልጅ ዘካርያስን ምስክሮች አድርግልኝ፤ የእግዚአብሔር መንፈስ አድሮባቸዋልና፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የታመኑትን ሰዎች ካህኑን ኦርዮንና የበራክዩን ልጅ ዘካርያስን ምስክሮች አድርግልኝ አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም፤ ካህኑን ኡሪያንንና የበራክዩን ልጅ ዘካርያስን ታማኝ ምስክሮቼ እንዲሆኑ እጠራቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄስያ ኦርዮናነ ይባራክያ ናኣ ዛካራሳ አማንያ ማርካቱዋ ኦደ ታን ሱንና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesiyaa Ooriyoonanne Yibaarakiyaa na'aa Zakkaraasa ammantsiyaa markkatuwaa ootsaade taani suntsana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeese Ooriyanne Baarakiyo naa Zakaraasa taas ammanettida markkata gidana mala ta istta xeygana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴ ኦሪያኔ ባራኪዮ ና ዛካራሳ ታስ ኣማኔቲዳ ማርካታ ጊዳና ማላ ታ ኢስታ ጼይጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህንያ ኡራያነ ባራካ ናኣ ዛካርያሳ አማነትያ ማርካ ኦዳ ታኒ ፄጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiniya Urayanne Baraka na7aa Zakariyasa ammanetiya marka oothada taani xeegana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም፣ ካህኑን ኡሪያንንና የበራክዩን ልጅ ዘካርያስን ታማኝ ምስክሮቼ እንዲሆኑ እጠራቸዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታማኞች የሆኑ ሁለት ሰዎችን፥ ይኸውም ካህኑን ኦርዮንና የበራክዩን ልጅ ዘካርያስን ምስክሮች አድርገህ አስቀምጣቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዛዕባኡውን ነቶም እሙናት ሰባት፥ ንካህን ኦርዮን ንዘካርያስ ወዲ በራክዩን መሰኻኽር ግበረለይ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እሙናት ምስክር ከኣ፡ ንኡርያ እቲ ኻህንን ንዘካርያስ ወዲ ይቤፊኽያን ወሰድኩ።