Isaiah 8:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ምድሪ ድማ ኪጥምቱ እዮም። እንሆ ድማ ጭንቀትን ጸልማትን፡ ጸልማት ጸበባ። ናብ ጸልማት ድማ ክድረኹ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ታችም ወደ ምድር ትመለከታላችሁ፤ ድቅድቅ ጨለማንም ታያላችሁ፤ ታላቅ መከራንም ትቀበላላችሁ፤ ትጨነቃላችሁ፤ ትቸገራላችሁም፤ በፊታችሁም ጨለማ ይሆናል፤ አታዩምም፤ በመከራም ያለ ጊዜው እስኪደርስ አይድንም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ምድርም ይመለከታሉ፥ እነሆም፥ መከራና ጨለማ የሚያስጨንቅም ጭጋግ አለ፤ ወደ ድቅድቅም ጨለማ ይሰደዳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ወደ ምድር ይመለከታሉ፤ የሚያዩትም ጭንቀት፤ ጨለማና የሚያስፈራም ጭጋግ ብቻ ነው፤ ወደ ድቅድቅ ጨለማም ይጣላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኣኮ ዱገ ጼሊደ፥ ዋይያ፥ ማነ ያሽያ ሾኑዋ በአና፤ ኡንቱንቱ ባራ ማዉ ኦለታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sa'aakko duge s'eelliide, waayiyaa, d'umaanne yashshiyaa shoonnuwaa be'ana; unttunttu bara d'umaw olettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye istti duge biitta xeellana; istti xeellanayssika waaye, dhumanne dhippi gida babisiza miish xalla; istti girdi gida dhuman yegettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢስቲ ዱጌ ቢታ ጼላና፤ ኢስቲ ጼላናይሲካ ዋዬ፥ ማኔ ፒ ጊዳ ባቢሲዛ ሚሽ ጻላ፤ ኢስቲ ጊርዲ ጊዳ ማን ዬጌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኣ ዱገ ፄልያ ዎደ ዋየ፥ ማነ ያሽያ ጫጋና በአና፤ ኤንቲ ሳካና ማን ሆለታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sa7aa duge xeelliya wode waaye, dhumanne yashshiya caagana be7ana; enti sakana dhuman holetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ወደ ምድር ይመለከታሉ፣ የሚያዩትም ጭንቀት፣ ጨለማና የሚያስፈራም ጭጋግ ብቻ ነው፤ ወደ ድቅድቅ ጨለማም ይጣላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያ በኋላ ወደ ምድር ሲመለከቱ ሊያዩ የሚችሉት ጭንቀት ጨለማና ጭፍግግ ያለ አስፈሪ ሁኔታን ነው፤ ወደ ድቅድቅ ጨለማም ይጣላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብ ምድሪ ድማ ኽጥምቱ እዮም፤ ኣብኡውን መከራን ፀልማትን ዘሸብር ፅልግልግታን ኣሎ፤ ናብ ግብ ዝበለ ፀልማትውን ክስደዱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ምድሪ ድማ ኪጥምቱ እዮም፡ እንሆውን፡ ጸበባን ጸልማትን ዜሸብር ጽልግልግታን ኣሎ፡ ናብ ድቕድቕ ጸልማት ኪድፍኡ እዮም።