Isaiah 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ንጸላእቲ ረዚን ኣብ ልዕሊኡ ኬተንስኦም፡ ንጸላእቱውን ኪእክቦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ ላይ እርሱን በመቃወም የሚነሡትን ይበትናቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራ ላይ ተቋቋሚ ያስነሣበታል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሶርያውያን ከምሥራቅ፤ ፍልስጥኤማውያን ከምዕራብ፤ አፋቸውን ከፍተው እስራኤልን ይቦጫጭቋታል። ይህም ሁሉ ሆኖ፤ ቁጣው ገና አልበረደም፤ እጁ እንደ ተዘረጋ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ፥ ራአሶና ሞርከቱዋ ምንሳና፥ ኡንቱንቱና ኦለቴዳ ሞርከቱዋ ኡንቱንቱ ቦላ ደንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Med'inaa Goday, Ra'asoona morkkatuwaa minisana, unttunttunna oletteedda morkkatuwaa unttunttu bolla dentsetseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas GODAY Eraasoone morkketa minththana; istta morkketa istta bolla denththeththidi ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኤራሶኔ ሞርኬታ ሚንና፤ ኢስታ ሞርኬታ ኢስታ ቦላ ዴንዲ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን፥ ፆሳይ ራሶና ሞርከታ ምንና፤ ኤንታ ቦላ ኤሀና፤ ኤንታራ ኤቀትያ ሞርከታ ኤንታ ቦላ ደንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin, Xoossay Rasoona morketa minthana; enta bolla ehana; entara eqetiya morketa enta bolla denthethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን እግዚአብሔር የረአሶንን ጠላቶች ያጠናክራል፤ በእነርሱም ላይ ያመጣባቸዋል፤ ባለጋራዎቻቸውንም ያነሣሣባቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ እግዚአብሔር ተቀናቃኞችን በእነርሱ ላይ ያስነሣባቸዋል፤ ጠላቶቻቸውንም በእነርሱ ላይ ያነሣሣባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣብ እምባ ፅዮን፥ ንተቓወምቲ ኣብ ልዕሊኣቶም ከተስኦም፥ ንፀላእቱውን ከለዓዕሎም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እግዚኣብሄር ንተጻረርቱ ፌጺን ኣብ ልዕሊኡ ኼተንስኣሉ፡ ንጸላእቱውን ኬለዓዕሎም እዩ፡