Isaiah 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብቝጥዓ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እታ ምድሪ ትጸልመተት፣ ህዝብታት ከኣ ከም ነዳዲ ሓዊ ኪዀኑ እዮም። ንሓዉ ዚምሕር ሰብ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር ቍጣ ምድር ሁሉ ትቃጠላለች፤ ሕዝቡም እሳት እንደሚበላው እንጨት ሆኖአል፤ ሰውም ለወንድሙ አይራራም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ቍጣ ምድር ተቃጥላለች፤ ሕዝቡም እሳት እንደሚበላው እንጨት ሆኖአል፤ ሰውም ለወንድሙ አይራራም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቀኝ በኩል ይጐርሳሉ፤ ነገር ግን ራባቸው አይታገሥም፤ በግራም በኩል ይበላሉ፤ ነገር ግን አይጠግቡም፤ እያንዳንዱም የገዛ ወገኑን ሥጋ ይበላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ሀንቁዋን ጋዲ ጹገታናዋ፤ አሳይካ ታማን ኤያባ ማላ ግዳናዋ፤ ኦንነ ባረ እሻ አሻናዉ ቆፐና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa hank'k'uwaan gaddii s'uugettanawaa; asaykka taman eetsiyaabaa mala gidanawaa; ooninne bare ishaa ashshanaw k'oppenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqqama GODAA hanqon biittay xuugettana; dereykka taman geliza miththa mala gidana; ishay ishas qadhettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ሃንቆን ቢታይ ጹጌታና፤ ዴሬይካ ታማን ጌሊዛ ሚ ማላ ጊዳና፤ ኢሻይ ኢሻስ ቃቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ሀንቁዋን ቢታይ ፁገታና፤ አስካ ታማ ኦይሰያባ ግዳና፤ ኦንካ ባ እሻ አሻናዉ ቆፐና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaama Godaa hanquwan biittay xuugetana; asika tama oysethiyaba gidana; oonika ba ishaa ashshanaw qopenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሰራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ቍጣ ምድር ትጋያለች፤ ሕዝቡም እሳት ውስጥ እንደሚጨመር ማገዶ ይሆናል፤ ወንድሙንም ማዳን የሚችል ማንም የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ ተቈጥቶአል፤ የቅጣቱም ፍርድ በአገሪቱ በሞላ እንደ እሳት ይነዳል፤ ሕዝቡም እንደ ማገዶ ይሆናል፤ ወንድም ለወንድሙ አይራራም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብቝጥዓ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ እታ ሃገር ትነድድ፤ እቲ ህዝቢ እውን ሓዊ ከም ዝበልዖ ዕንፀይቲ ይኸውን። ሓደ እኳ ንሓዉ ኣይርህርህን።
Amharic Tigrinya 2011
እታ ሃገር ብቚጥዓ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ትነድድ፡ ህዝቢ ድማ ኣደዳ ሓዊ ይኸውን፡ ሓደ እኳ ንሓው ኣይንሕፍን።