Isaiah 9:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብየማን ኪቕደድ፡ ኪጠሚውን እዩ። ብጸጋማይ ኢዱ ድማ ይበልዕ፡ ንሳቶም ከኣ ኣይክጸግቡን እዮም። ነፍሲ ወከፎም ስጋ ቅልጽሙ ክበልዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ሰው ወደ ቀኙ ይመለሳል፤ ይራባልና፤ በግራም በኩል ይበላል፤ አይጠግብምም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰው በቀኙ በኩል ይነቅላል ይራብማል፤ በግራም በኩል ይበላል አይጠግብምም፤ እያንዳንዱም የክንዱን ሥጋ ይበላል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምናሴ ኤፍሬምን፤ ኤፍሬም ምናሴን ይበላል፤ በይሁዳም ላይ በአንድነት ይነሣሉ፤ ይህም ሁሉ ሆኖ፤ ቁጣው ገና አልበረደም፤ እጁም እንደ ተዘረጋ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኡሸቻ ባጋፐ ቦንቃና፤ ሽን ኮሻታና፤ ሀድርሳ ባጋፐ ማና፤ ሽን ካልክኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ የሌዳ ናናቱዋ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu ushechcha baggappe bonk'k'ana; shin koshattanna; haddirssa baggappe maana; shin kallikkino; unttunttu barenttu yeleedda naanatuwaa maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ushachcha baggara tuxxana; gido attiin gafa teqqenna. Hadirsa baggara maana; gido attiin kallettenna. Issoy issoy ba yelida nayta maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡሻቻ ባጋራ ቱጻና፤ ጊዶ ኣቲን ጋፋ ቴቄና። ሃዲርሳ ባጋራ ማና፤ ጊዶ ኣቲን ካሌቴና። ኢሶይ ኢሶይ ባ ዬሊዳ ናይታ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ኡሻቻ ባጋራ ቦንቃና፥ ሽን ኮሻታና፤ ኤንቲ ሀድርሳ ባጋራ ማና፥ ሽን ካሎኮና፤ ኤንቲ ባንታ የልዳ ናይታ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti ushacha baggara bonqana, shin koshatana; enti haddirsa baggara maana, shin kallokona; enti banta yelida nayta maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በቀኝ በኩል ይጐርሳሉ፤ ነገር ግን ራባቸው አይታገሥም፤ በግራም በኩል ይበላሉ፤ ነገር ግን አይጠግቡም፤ እያንዳንዱም የገዛ ወገኑን ሥጋ ይበላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በአንድ በኩል ሆዳቸው እስኪሞላ ይበላሉ፤ ነገር ግን እንደ ተራቡ ናቸው፤ እንዲሁም በሌላ በኩል አግበስብሰው ይውጣሉ፤ ነገር ግን አይጠግቡም፤ የልጆቻቸውን ሥጋ እንኳ እስከ መብላት ይደርሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ ብየማኑ ይምንጥል፥ ግና ጥሜቱ ኣይዕገስን፤ ብፀጋምውን ይበልዕ፥ ግና ኣይፀግብን፤ ነፍሲ ወከፉ ስጋ ቅልፅሙ ይበልዕ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ካብ የማን ይምንጥል ይጠሚ ኸኣ፡ ካብ ጸጋም ይውሕጥ ኣይጸግብን ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ካብ ቀቅልጽሙ ስጋ ኺበልዕ እዩ።