Jeremiah 1:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ካብ ሰሜን፡ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ነበርቲ እታ ሃገር ክፉእ ኪወድቕ እዩ፡ በለኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፥ “ከሰሜን ወገን ክፉ ነገር በምድሪቱ በተቀመጡ ሁሉ ላይ ይፈስሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ። ከሰሜን ወገን ክፉ ነገር በምድሪቱ በተቀመጡ ሁሉ ላይ ይገለጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም እንዲህ አለኝ “ከሰሜን በኩል የሚነሣ ጥፋት በምድሪቱ በተቀመጡ ሁሉ ላይ በድንገት ይመጣባቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ታና፥ “ሁጲሳ ባጋፐ ባሻይ ፖደ፥ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ ቦላ ጉካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday taana, «Huup'issa baggappe bashshay pod'iide, biittan de'iyaa asaa ubbaa bolla gukkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY taas, «Pudeha baggafe bashshi dhuuqqidi ha biittan diza asaa ubbaa bolla gukkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ታስ፥ «ፑዴሃ ባጋፌ ባሺ ቂዲ ሃ ቢታን ዲዛ ኣሳ ኡባ ቦላ ጉካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ፑደሀ ባጋፈ ዮይ ፖድ፥ ቢታን ደእያ አሳ ኡባ ቦላ ጉካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Pudeha baggafe dhayoy podhidi, biittan de7iya asa ubbaa bolla gukana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “ከሰሜን በምድሪቱ በሚኖሩ ሁሉ ላይ ድንገት መዓት ይወርድባቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ “በስተ ሰሜን በኩል ጥፋት ገንፍሎ በዚህች ምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ይከነበልባቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ “ካብ ሰሜን ወገን ኣብዛ ምድሪ ናብ ዝነብሩ ዅሎም፥ ክፉእ ነገር ክወርድ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እግዚኣብሄር በለኒ፡ ሕሰም ካብ ሰሜን ናብቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ ዂሎም ኪፍኖ እዩ።