Jeremiah 1:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ንዅሎም ወለዶታት መንግስታት ሰሜን እጽውዕ ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር። መጺኦም ድማ ነፍሲ ወከፎም ዝፋኑ ኣብ ኣፍ ደገታት የሩሳሌምን ኣብ ዙርያ ኵሉ መናድቓን ኣብ ዙርያ ኵለን ከተማታት ይሁዳን ከቐምጡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ እኔ በሰ​ሜን ያሉ​ትን የመ​ን​ግ​ሥ​ታ​ቱን ወገ​ኖች ሁሉ እጠ​ራ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እነ​ር​ሱም ይመ​ጣሉ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸ​ውም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በር መግ​ቢያ በዙ​ሪ​ያ​ዋና በቅ​ጥ​ርዋ ሁሉ ላይ፥ በይ​ሁ​ዳም ከተ​ሞች ሁሉ ላይ ዙፋ​ና​ቸ​ውን ያስ​ቀ​ም​ጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ እኔ በሰሜን ያሉትን የመንግሥታትን ወገኖች ሁሉ እጠራለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እነርሱም ይመጣሉ እያንዳንዳቸውም በኢየሩሳሌም በር መግቢያ በዙሪያዋ በቅጥርዋ ሁሉ ላይ በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ላይ ዙፋናቸውን ያስቀምጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ እኔ በሰሜን ያሉትን የመንግሥታትን ወገኖች ሁሉ እጠራለሁ፥ ይላል ጌታ፤ እነርሱም ይመጣሉ እያንዳንዳቸውም በኢየሩሳሌም በር መግቢያ በዙሪያዋም ባለ ቅጥርዋ ሁሉ ላይ በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ላይ ዙፋናቸውን ያስቀምጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ሁጲሳ ባጋ ካዉተቱዋን ደእያ አሳ ኡባ ጼሳና ሀናይ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ። ኡንቱንቱ ካተቱ ዪደ፥ የሩሳላመ ገልያ ፐንገቱዋን፥ ድርሳ ዩሹዋ ኡባንነ ይሁዳ ካታማቱዋ ኡባን ባረንቱ አራታቱዋ ዎና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani huup'issa bagga kawutetsatuwaan de'iyaa asaa ubbaa s'eesana hanay. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad. Unttunttu kaatetuu yiide, Yerusaalame geliyaa penggetuwaan, dirssaa yuushshuwaa ubbaaninne Yihudaa katamatuwaa ubbaan barenttu araatatuwaa wotsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani pudeha baggan diza kawoteththata haa yaana mala xeygana; Yerusalaameninne izi yuushon diza Yuhuda katamata bolla meto gaththidi istta oykkana; hessafe guye Yerusalaame geliza pengeta bolla bantta araata miccana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ፑዴሃ ባጋን ዲዛ ካዎቴታ ሃ ያና ማላ ጼይጋና፤ ዬሩሳላሜኒኔ ኢዚ ዩሾን ዲዛ ዩሁዳ ካታማታ ቦላ ሜቶ ጋዲ ኢስታ ኦይካና፤ ሄሳፌ ጉዬ ዬሩሳላሜ ጌሊዛ ፔንጌታ ቦላ ባንታ ኣራታ ሚጫና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ፑደሀ ባጋ ካዎተታን ደእያ አሳ ኡባ ፄጋና ሀናይስ። ኤንታ ካዎት ይድ፥ የሩሳላመ ገልያ ፐንገታን፥ ድርሳ ዩሹዋንነ ይሁዳ ካታማታ ኡባን ባንታ አራታ ዎና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani pudeha bagga kawotethatan de7iya asa ubbaa xeegana hanayis. Enta kawoti yidi, Yerusalaame geliya pengetan, dirsa yuushuwaninne Yihuda katamata ubban banta araata wothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ የሰሜን መንግሥታትን ሕዝቦች ሁሉ እጠራለሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ንጉሦቻቸው ይመጣሉ፤ ዙፋናቸውን በኢየሩሳሌም መግቢያ በሮች፣ በቅጥሮቿ ዙሪያ ሁሉ፣ በይሁዳም ከተሞች ሁሉ ይዘረጋሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በስተ ሰሜን የሚኖሩ ሕዝቦች ወደዚህ እንዲመጡ እጠራለሁ፤ ኢየሩሳሌምንና በዙሪያዋ ያሉትን የይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ይይዙአቸዋል፤ ከዚያም በኢየሩሳሌም መግቢያ በር ላይ ዙፋናቸውን ይዘረጋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ኣነ ንዅሎም ናይ ሰሜን መንግስታት ኣህዛብ ክፅውዖም እየ” ይብል እግዚኣብሄር። “ንሳቶም ከዓ መፂኦም ነፍሲ ወከፎም ኣብ ኣፍ ደገታት ኢየሩሳሌምን ኣብ ዙርያ ቕፅራን ኣብ ዙርያ እተን ካልኦት ከተማታት ይሁዳን ዘዙፋኖም ከንብሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ናይ ሰሜን መንግስትታት ዓሌት ኲሎም ክጽውዕ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ንሳቶም ከኣ መጺኦም ነፍሲ ወከፎም ኣብ ኣፍ ደጌታት የሩሳሌምን ኣብቲ ከተማታት ይሁዳን መመንበሮም ኬንብሩ እዮም።