Jeremiah 1:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ሎሚ ኣብ ልዕሊ ብዘላ ምድሪ፡ ኣንጻር ነገስታት ይሁዳን ምስ መሳፍንታን ኣንጻር ካህናታታን ኣንጻር ህዝቢ እታ ሃገርን ጽላል ከተማን ዓንዲ ሓጺንን መካበብያ ነሓስን ገይረካ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ በምድሪቱ ሁሉ ላይ፥ በይሁዳም ነገሥታት በአለቆችዋና በካህናቷ ላይ፥ በምድሪቱም ሕዝብ ላይ እንደ ተመሸገች ከተማ፥ እንደ ብረትም ዓምድ፥ እንደ ናስም ቅጥር ዛሬ አድርጌሃለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ በምድሪቱ ሁሉ ላይ በይሁዳም ነገሥታት በአለቆችዋና በካህናትዋ ላይ በምድሪቱም ሕዝብ ላይ እንደ ተመሸገ ከተማ እንደ ብረትም ዓምድ እንደ ናስም ቅጥር ዛሬ አድርጌሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ እኔም፥ በምድሪቱ ሁሉ ላይ በይሁዳም ነገሥታት በአለቆችዋና በካህናትዋ ላይ በምድሪቱም ሕዝብ ላይ የተመሸገ ከተማ፥ የብረትም ዓምድ፥ የናስም ቅጥሮች ዛሬ አድርጌሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀች ታን ኔና ሀ ቢታ ኡባ ቦላ፥ ይሁዳ ካተቱ ቦላ፥ ካፖቱዋ ቦላ፥ ቄሳቱ ዋ ቦላነ ሀ ቢታ አሳ ቦላ ግምበቴዳ ካታማዳን፥ ብራታ ቱሳዳንነ ናሃስያ ብራታን ድሬዳ ድርሳዳን ኦደ ምንሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hachchi taani neena ha biittaa ubbaa bolla, Yihudaa kaatetuu bolla, kaappotuwaa bolla, k'eesetuwaa bollanne ha biittaa asaa bolla gimbbetteedda katamaadan, birataa tuussaadaaninne nahaasiyaa birataan direedda dirssaadan ootsaade minisaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hach tani nena ha biitta ubbaa bolla, Yuhuda kawota bolla, halaqata bolla, qeeseta bollanne ha biitta asaa bolla ne eqetta dandayana mala gimbettida katama, birata tuussinne xarqimalappe oosettida birata dirsa mala ooththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃች ታኒ ኔና ሃ ቢታ ኡባ ቦላ፥ ዩሁዳ ካዎታ ቦላ፥ ሃላቃታ ቦላ፥ ቄሴታ ቦላኔ ሃ ቢታ ኣሳ ቦላ ኔ ኤቄታ ዳንዳያና ማላ ጊምቤቲዳ ካታማ፥ ቢራታ ቱሲኔ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ ቢራታ ዲርሳ ማላ ኦዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀች ታ ነና ሀ ቢታ ቦላ፥ ይሁዳ ካዎታ ቦላ፥ ሀላቃታ ቦላ፥ ካህነታ ቦላነ ሀ አሳ ቦላ ግምበትዳ ካታማዳ፥ ብራታ ቱሳዳነ ናሰ ብራታን ድርዳ ድርሳዳ ኦዳ ምንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hachi ta nena ha biitta bolla, Yihuda kawota bolla, halaqata bolla, kahineta bollanne ha asaa bolla gimbetida katamada, birata tuussadanne naase biratan dirida dirsada oothada minthas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ ዛሬ በመላዪቱ ምድር ላይ አስነሣሃለሁ፤ ይኸውም የይሁዳን ነገሥታት፣ አለቆቿን፣ ካህናቷንና የምድሪቱን ሕዝብ ሁሉ መቋቋም እንድትችል የተመሸገ ከተማ፣ የብረት ምሰሶና የናስ ቅጥር አድርጌሃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤርምያስ ሆይ! እነሆ አድምጠኝ! በዚህ ምድር የሚኖሩ ሁሉ፥ ይህም ማለት የይሁዳ ነገሥታት ባለሥልጣኖች፥ ካህናቱና ሕዝቡም ሳይቀሩ በአንተ ላይ በጠላትነት ይነሡብሃል፤ ይሁን እንጂ እነርሱን ለመቋቋም የሚያስችልህን ኀይልና ብርታት እሰጥሃለሁ፤ እንደ ተመሸገች ከተማ፥ እንደ ብረት ምሰሶና ከነሐስ እንደ ተሠራ ግንብ ጠንካራ አደርግሃለሁ፤ እኔ ከአንተ ጋር ሆኜ በመጠበቅ ስለምከላከልልህ እነርሱ ከቶ ሊያሸንፉህ አይችሉም፤ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ኵሎም ኣብታ ምድሪ ዘለዉ ነገስታት ይሁዳን ሹመኛታታን ካህናታን ህዝባን፥ ሎሚ ኸም ዝተዓረደት ከተማን ከም ዓምዲ ሓፂንን ከም ቅፅሪ ነሃስን ገይረካ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ኣነ ንዂሉ ምድርን ንነገስታት ይሁዳን ንሹማምታን ንኻህናታን ንህዝቢ ሃገራን ከም እተዐርደት ከተማን ከም ዓንዲ ሓጺንን ከም ቀጽሪ ኣስራዝን ገይረ ሎም ኣቚመካ እየ።