Jeremiah 1:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቃል እግዚኣብሄር ብዘመን ዮስያስ ወዲ ኣሞን ንጉስ ይሁዳ ኣብ መበል ዓሰርተው ሰለስተ ዓመት ንግስነቱ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በይሁዳ ንጉሥ በአሞጽ ልጅ በኢዮስያስ ዘመን በመንግሥቱ በዐሥራ ሦስተኛው ዓመት የእግዚአብሔር ቃል መጣለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በይሁዳ ንጉሥ በአሞጽ ልጅ በኢዮስያስ ዘመን በመንግሥቱ በአሥራ ሦስተኛው ዓመት የእግዚአብሔር ቃል መጣለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በይሁዳ ንጉሥ በአሞን ልጅ በኢዮስያስ ዘመን፥ በመንግሥቱ በዓሥራ ሦስተኛው ዓመት የጌታ ቃል ወደ እርሱ መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሞና ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ እዮስያስ ካተቴዳ ታማነ ሄዘን ላይን መና ጎዳ ቃላይ ኤርማሳዉ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Amoona na'ay, Yihudaa Kaatii Iyoosiyaasi kaateteedda tammanne heezzentso laytsan Med'inaa Godaa k'aalay Ermaasaw yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amoone naa Yuhuda kawo Iyosiyaasi kawotida tammanne heedzdzanththo layththan GODAA qaalay Ermaasakko yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሞኔ ና ዩሁዳ ካዎ ኢዮሲያሲ ካዎቲዳ ታማኔ ሄን ላይን ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሞነ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ እዮስያስ ካዎትዳ ታማነ ሄን ላይን ጎዳ ቃላይ ኤርምያሳኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Amoone na7ay, Yihuda kawoy Iyosyaasi kawotida tammanne heedzantho laythan Godaa qaalay Ermiyaasako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር ቃል የይሁዳ ንጉሥ፣ የአሞን ልጅ ኢዮስያስ በነገሠ በዐሥራ ሦስተኛው ዓመት ወደ ኤርምያስ መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ የመጣው የዐሞን ልጅ ኢዮስያስ በይሁዳ በነገሠ በዐሥራ ሦስተኛው ዓመት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮስያስ ወዲ ኣሞፅ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሰለስተ ዓመቱ ቓል እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ መፀ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብኡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሰለስተ ዓመት ግዝኣት ዮስያስ፡ ወዲ ኣሞን ንጉስ ይሁዳ፡ ቃል እግዚኣብሄር መጸ።