Jeremiah 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘመን ዮያቂም ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ክሳዕ መበል ዓሰርተው ሓደ ዓመት ጼዴቅያስ ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ክሳዕ ኣብ ሓምሻይ ዓመት የሩሳሌም ናብ ቤት ማእሰርቲ ዚውሰድ መጸ ወርሒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በይ​ሁ​ዳም ንጉሥ በኢ​ዮ​ስ​ያስ ልጅ በኢ​ዮ​አ​ቄም ዘመን፥ እስከ ይሁዳ ንጉሥ እስከ ኢዮ​ስ​ያስ ልጅ እስከ ሴዴ​ቅ​ያስ እስከ ዐሥራ አን​ደ​ኛው ዓመት ፍጻሜ፥ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እስከ ተማ​ረ​ከ​ች​በት እስከ አም​ስ​ተ​ኛው ወር ድረስ መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በይሁዳም ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም ዘመን፥ እስከ ይሁዳ ንጉሥ እስከ ኢዮስያስ ልጅ እስከ ሴዴቅያስ እስከ አሥራ አንደኛው ዓመት ፍጻሜ፥ ኢየሩሳሌም እስከ ተማረከችበት እስከ አምስተኛው ወር ድረስ መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በይሁዳም ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም ዘመን፥ እስከ ይሁዳ ንጉሥ እስከ ኢዮስያስ ልጅ ሴዴቅያስ ዐሥራ አንደኛው ዓመት ፍጻሜ፥ ኢየሩሳሌም እስከ ተማረከችበት እስከ አምስተኛው ወር ድረስ መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ እዮስያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ እዮአቄም ካተቴዳ ላይቱዋን ጾሳ ቃላይ ኤርማሳዉ ዬዳ። ቃይካ እዮስያሳ ናአይ፥ ሰደቅያስ ካተትና፥ ታማነ እት ላይ ጋካናዉ፥ ጾሳ ቃላይ ዳሮ ገደ አዉ ዬዳ። ሄ ላይ እቼሻን አግናን የሩሳላመ አሳይ ኦሞደቲደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Iyoosiyaasa na'ay, Yihudaa Kaatii Iyo'ak'eemi kaateteedda laytsatuwaan S'oossaa k'aalay Ermaasaw yeedda. K'aykka Iyoosiyaasa na'ay, Sedek'iyaasi kaatetina, tammanne itti laytsaa gakkanaw, S'oossaa k'aalay daro gede aw yeedda. He laytsi ichcheshantsa aginaan Yerusaalame Asay omoodettiide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse Iyosiyaasa naa Yuhuda Kawo Iyo7aaqemey kawotida layththatan GODAA qaalay Ermaasakko yides. Hessafe guye Iyosiyaasa naa Sedeqiyaasi kawotiin tammanne issinththa layththan he wode ichchashanththa aginan Yerusalaame asay di7ettidi baana gakkanaas GODAA qaalay Ermaasa baggara izas yootettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኢዮሲያሳ ና ዩሁዳ ካዎ ኢዮኣቄሜይ ካዎቲዳ ላይታን ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ኢዮሲያሳ ና ሴዴቂያሲ ካዎቲን ታማኔ ኢሲን ላይን ሄ ዎዴ ኢቻሻን ኣጊናን ዬሩሳላሜ ኣሳይ ዲኤቲዲ ባና ጋካናስ ጎዳ ቃላይ ኤርማሳ ባጋራ ኢዛስ ዮቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮስያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ እዮአቄም ካዎትዳ ላይታን ጎዳ ቃላይ ኤርምያሳኮ ይስ። ቃስ እዮስያሳ ናአይ፥ ሰደቅያስ ካዎትን፥ ታማነ እስ ላይ ጋካናዉነ፥ እቻሻን አጌናን የሩሳላመ አሳይ ድኤትድ ብዳ ዎድያ ጋካናዉ ጎዳ ቃላይ እያኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyosyaasa na7ay, Yihuda kawoy Iyo7aqeemi kawotida laythatan Godaa qaalay Ermiyaasako yis. Qassi Iyosyaasa na7ay, Sedeqiyaasi kawotin, tammanne issi laythi gakanawunne, ichashantho ageenan Yerusalaame asay di7etidi bida wodiya gakanaw Godaa qaalay iyako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም በይሁዳ ንጉሥ፣ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም ንግሠ ዘመን፤ እንዲሁም በይሁዳ ንጉሥ፣ በኢዮስያስ ልጅ በሴዴቅያስ ንግሠ ዘመን፤ እስከ ዐሥራ አንደኛው ዓመት መጨረሻ ድረስ የኢየሩሳሌም ሕዝብ ተማርኮ እስከ ሄደበት እስከ አምስተኛው ወር ድረስ ወደ እርሱ ይመጣ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም በነገሠበት ዘመንና፥ ከዚያም በኋላ የኢዮስያስ ልጅ ሴዴቅያስ ነግሦ ዐሥራ አንድ ዓመት እስከሆነው ድረስ ማለት በዚያው ዓመት በአምስተኛው ወር የኢየሩሳሌም ሕዝብ ተማርኮ እስከ ተወሰደ ድረስ የእግዚአብሔር ቃል በኤርምያስ አማካይነት ተነግሮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምኡውን ብዘመን ኢዮኣቄም ወዲ ኢዮስያስ ንጉስ ይሁዳ ኽሳዕ እታ መወዳእታ መበል ዓሰርተ ዓመት ግዝኣት ሴዴቅያስ ወዲ ኢዮስያስ ንጉስ ይሁዳ ኽሳዕ እቲ ኢየሩሳሌም ዝተማረኸትሉ መወዳእታ ሓምሻይ ወርሒ መፀ።
Amharic Tigrinya 2011
ከምኡውን ብዘመን ዮኣቂም፡ ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ክሳዕ እታ መወዳእታ መበል ዓሰርተው ሓደ ዓመት ግዝኣት ጼድቅያስ፡ ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ክሳዕ ነቲ የሩሳሌም እተማረኸትሉ ኣብ ሓምሳይ ወርሒ መጾ።