Jeremiah 1:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ግና ከምዚ በለኒ፡ ኣነ ቈልዓ እየ፡ ኣይትበል፡ ከመይሲ ናብ ኲሉ ክሰደልካ፡ ዝእዝዘካ ዘበለ ዅሉ ክትዛረብ ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለኝ፥ “ወደምልክህ ሁሉ ዘንድ ትሄዳለህና፥ የማዝዝህንም ሁሉ ትናገራለህና፦ ሕፃን ነኝ አትበል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለኝ። ወደምሰድድህ ሁሉ ዘንድ ትሄዳለህና፥ የማዝዝህንም ሁሉ ትናገራለህና። ብላቴና ነኝ አትበል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ግን እንዲህ አለኝ፦ “ ‘ብላቴና ነኝ’ አትበል፤ ወደ ምልክህ ሁሉ ትሄዳለህ፥ የማዝህንም ሁሉ ትናገራለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ ‘ታን ናኣ’ ጎፓ። ታን ኔና ኪትያ አሳ ኡባኮ ባ። ታን አዛዝያዋ ኡባካ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; « ‹Taani na'aa› gooppa. Taani neena kiittiyaa asaa ubbaakko ba. Taani azaziyaawaa ubbaakka oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin GODAY tana, « ‹Tani naa› gooppa. Tani nena kiittiza asa ubbaakko ba. Tani azaziyssa ubbaaka yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ታና፥ « ‹ታኒ ና› ጎፓ። ታኒ ኔና ኪቲዛ ኣሳ ኡባኮ ባ። ታኒ ኣዛዚይሳ ኡባካ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳይ፥ “ ‘ታኒ ናአ ጎፓ’፤ ታኒ ነና ኪትያ በሳ ባዳ ታ ኪታ ኡባ አሳስ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Goday, “ ‘Taani na7a goopa’; taani nena kiittiya bessaa bada ta kiita ubbaa asaas oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለኝ፤ “ ‘ገና ሕፃን ልጅ ነኝ’ አትበል፤ ወደምልክህ ሁሉ ሄደህ፣ ያዘዝሁህን ሁሉ ትናገራለህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለኝ፦ “ ‘ገና ልጅ ነኝ’ አትበል፤ የምትሄደው እኔ ወደምልክህ ቦታ ነው፤ የምትናገረውም እኔ የማዝህን ሁሉ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ግና “ገና ቘልዓ እየ ኣይትበል፤ ናብቶም ዝልእኸካ ዅሎም ክትከይድ ኢኻ፤ እቲ ዅሉ ዝእዝዘካ ድማ ኽትነግር ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ግና በለኒ፡ ናብ ዝልእከካ ዂሉ ኺድ፡ እቲ ዝእዝዘካ ዂሉ ድማ ተዛረብ እምበር፡ ቈልዓ እየ ኣይትበል።