Jeremiah 10:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሰሪ ቃንዛይ ወይለይ! ቁስለይ ከቢድ እዩ፡ ኣነ ግና ብሓቂ ሓዘን እዩ፡ ክጻወሮ ድማ ኣለኒ በልኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ ስብራቴ ወዮልኝ! ቍስሌም ክፉ ነው፤ እኔ ግን፦ በእውነት የመከራ ቁስሌ ነው፤ እርሱንም መሸከም ይገባኛል አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለ ስብራቴ ወዮልኝ! ቍስሌም ክፉ ነው፥ እኔ ግን። በእውነት የመከራ ቍስሌ ነው እርሱንም መሸከም ይገባኛል አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለ ስብራቴ ወዮልኝ! ቁስሌም የማይሽር ነው፥ እኔ ግን፦ “በእውነት የመከራ ቁስሌ ነው እርሱንም መሸከም ይገባኛል” አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አየ ታ ማዱዉ! ታ ማዱይ ፓጸናዋ። ሽን ታን፥ “ሀዌ ታ ሀርግያ፤ ታን ዳንዳያናዉ በሴ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aayye ta madutsaw! Ta madutsay pas'ennawaa. Shin taani, «Hawe ta harggiyaa; taani danddayanaw bessee» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Waanoo ay hanoo! Ta madunththay paxontta madunththa. Gido attiin ta tana, «Hayssi ta harge; tani dandayanaas bessees» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዋኖ ኣይ ሃኖ! ታ ማዱንይ ፓጾንታ ማዱን። ጊዶ ኣቲን ታ ታና፥ «ሃይሲ ታ ሃርጌ፤ ታኒ ዳንዳያናስ ቤሴስ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ማዱንፃስ! ታ ማዱንይ ፓፀና። ሽን ታኒ፥ “ሀይስ ታ ሀርገ፤ ታ ዳንዳአናዉ በሴስ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta madunxas! Ta madunthay paxenna. Shin taani, “Haysi ta harge; ta danda7anaw bessees” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለ ስብራቴ ወዮልኝ፤ ቍስሌም የማይድን ነው፤ ግን ለራሴ እንዲህ አልሁት፤ “ይህ የኔው ሕመም ነው፤ ልሸከመውም ይገባኛል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኢየሩሳሌም ሕዝብ እየጮሁ እንዲህ ይላሉ፥ “በብርቱ ስለ ቈሰልን ወዮልን! ቊስላችንም የማይፈወስ ነው፤ እኛ ግን ይህን ሁሉ መከራ መታገሥ የምንችል መስሎን ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ስለ ስብራተይ ወይለይ፤ ቍስለይ ዝኸፍአ እዩ፤ ኣነ ግና እዙይ ናይ መከራ ቝስለይ እዩ እሞ፥ ክፅመሞ እየ በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ተወቒዔ እየ እሞ ወይለይ፡ ቊስለይ የቐንዝወኒ ኣሎ። ኣነ ግና፡ እዝስ ስቓየይ እዩ እሞ እጽመሞ እየ፡ በልኩ።