Jeremiah 12:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንተ ዘይሰምዑ ግና፡ ነቲ ህዝቢ ብመርገም ክወቕዖን ከጥፍኦን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባይመለሱ ግን ያን ሕዝብ እነቅለዋለሁ፤ አስወግደዋለሁ፤ አጠፋውማለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባይሰሙኝ ግን ያንን ሕዝብ ፈጽሜ እነቅለዋለሁ አጠፋውማለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ባይሰሙኝ ግን ያንን ሕዝብ ፈጽሜ እነቅለዋለሁ አጠፋዋለሁም፥ ይላል ጌታ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን አይ ካዉተይነ አዛዘተናን እጾፐ፥ ታን አ ኡባና ቆላደ ይሳና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin ay kawutetsaynne azazettenan is's'ooppe, taani Aa ubbaanna d'ok'olaade d'ayissana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta gizaaz ekkontta kawoteththi diikko ta iza mulera dhoqalla dhayssana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ጊዛዝ ኤኮንታ ካዎቴ ዲኮ ታ ኢዛ ሙሌራ ቃላ ይሳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኪተቶና እፅዳ ካዎተታ ታኒ ፖሎ ሾዳዳ ይ-ሳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin kiitetonna ixida kawotethata taani polo shoddada dhaysana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የማይሰማኝን ሕዝብ ግን ፈጽሜ እነቅለዋለሁ፤ አጠፋዋለሁም” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእነርሱ መካከል የማይሰማኝ ሕዝብ ቢኖር ግን ነቃቅዬ አጠፋዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንተ ዘይሰምዑ ግና ኣነ ነቲ ህዝቢ እቱይ ፈፂመ ኽነቕሎ እየ፤ ከጥፍኦውን እየ” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ እንተ ዘይሰምዑ፡ ነቲ ህዝቢ እቲ ኽምንቊሶ፡ ኣነ ኽምንቊሶን ከጽንቶን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።