Jeremiah 13:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብልብኻ፡ ስለምንታይ እዚ ዜጋጥመኒ ዘሎ፧ ዕብየት ኣበሳኻ ክዳንካ ተረኺቡ ሸኾናኻ ድማ ተቐልቂሉ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በልብሽም፦ እንዲህ ያለ ነገር ስለ ምን ደረሰብኝ? ብትዪ፥ ከኀጢአትሽ ብዛት የተነሣ ልብስሽ በስተኋላሽ ተገፎአል፤ ተረከዝሽም ተገልጦአል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በልብሽም። እንዲህ ያለ ነገር ስለ ምን ደረሰብኝ? ብትዪ፥ ከኃጢአትሽ ብዛት የተነሣ የልብስሽ ዘርፍ ተገልጦአል ተረከዝሽም ተገፍፎአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በልብሽም፦ ‘እነዚህ ነገሮች ስለምን ደረሱብኝ?’ ብትዪ፥ ከኃጢአትሽ ብዛት የተነሣ የልብስሽ ዘርፍ ተገልጦአል ተረከዝሽም ተገፍፎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔኖ የሩሳላመ፥ ነ ዎዛናን፥ ‘ሀዌ ኡባይ ታ ቦላ አያዉ ጋኬዴ?’ ጎፐ፥ ነ ማዩ ቃረቴዳዌነ አሳይ ኔና ቦንቄዳዌካ ነ ናጋራይ ዳሬዳ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neenoo Yerusaalame, ne wozanaan, ‹Hawe ubbay ta bolla ayaw gakkeedee?› gooppe, ne mayuu k'aareteeddawenne Asay neena bonk'k'eeddawekka ne nagaray dareedda diraassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni ne wozinan, ‹Hayssi ubbay ta bolla ays gakkidee?› giikko, ne may7oy qaarettiin ne sugettiday, ne asa kushen waaye be7iday ne nagaray darida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኔ ዎዚናን፥ ‹ሃይሲ ኡባይ ታ ቦላ ኣይስ ጋኪዴ?› ጊኮ፥ ኔ ማይኦይ ቃሬቲን ኔ ሱጌቲዳይ፥ ኔ ኣሳ ኩሼን ዋዬ ቤኢዳይ ኔ ናጋራይ ዳሪዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
የሩሳላመ፥ ኔኒ ነ ዎዛናን፥ ‘ሀ ኡባይ ታና አይስ ጋክዴ?’ ጊኮ፥ ነ ማኦይ ቃረትዳይነ ነ ቦንቀትዳይ ነ ናጋራይ ዳርዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaame, neeni ne wozanan, ‘Ha ubbay tana ayis gakidee?’ giiko, ne ma7oy qaaretidaynne ne bonqetiday ne nagaray darida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ይህ ለምን ደረሰብኝ?” ብለሽ ራስሽን ብትጠይቂ፣ ልብስሽን ተገልበሽ የተገፈተርሽው፣ በሰውም እጅ የተንገላታሽው፣ ከኀጢአትሽ ብዛት የተነሣ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህ ሁሉ የደረሰብኝ ለምንድነው? “ልብሴስ ተቀዶ የተደፈርኩት ስለምንድነው?” ብለሽ ብትጠይቂ፤ ይህ ሁሉ የደረሰብሽ ኃጢአትሽ እጅግ የከፋ በመሆኑ ምክንያት እንደ ሆነ ዕወቂ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብልብኺ ድማ “ስለ ምንታይ እዙይ ወረደኒ?” እንተ በልኪ፥ ብሰንኪ ብዝሒ ሓጢኣትኪ እዩ፥ ዘፈር ክዳንኪ ዝተቐልዐ ዳንጋኺውን ዝተገፈፈ።
Amharic Tigrinya 2011
ብልብኺ ድማ፡ ስለምንታይ እዚ ወረደኒ እንተ በልኪ፡ ብሰሪ ብዝሒ ኣበሳኺ ዘፈር ክዳንኪ ተኸበከበ፡ ዳንጋኺውን ንሕስራን ተቐልዔ።