Jeremiah 13:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቃል እግዚኣብሄር ድማ ንኻልኣይ ግዜ ናባይ መጺኡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳግመኛም እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሁለተኛም ጊዜ። የገዛሃትን በወገብህ ያለችውን መታጠቂያ ወስደህ ተነሥ፥ ወደ ኤፍራጥስም ሂድ፥ በዚያም በተሰነጠቀ ዓለት ውስጥ ሸሽጋት የሚል የእግዚአብሔር ቃል መጣልኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታ ቃል ለሁለተኛ ጊዜ ወደ እኔ መጣ
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ቃላይ ላኤን ታኮ ዬዳ፤ ዪደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa k'aalay laa"entso taakko yeedda; yiide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA qaalay nam7anththo taakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ቃላይ ናምኣን ታኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ናምአን ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday nam7antho taako haysada yaagis:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሁለተኛም ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንደገና እንዲህ አለኝ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኻልኣይ ጊዜ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መፀ፦ “ነታ ዓዲግካ ዝተዓጠቕካያ መዕጠቒት ሒዝካ ናብ ፈለግ ኤፍራጥስ ኪድ፤ ኣብ ነቓዕ ኰዅሒ ኸዓ ሕብኣያ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ካልኣይ ሳዕ ድማ፡ ነታ ዝዐደግካያ እሞ ኣብ ሕቜኻ ዘላ ቕናት ሒዝካ ተንስእ፡ ናብ ኤፍራጥስ ኬድካ ኸኣ ኣብኡ ኣብ ምንቃዕ ከውሒ ሕብኣያ፡ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር መጸኒ።