Jeremiah 14:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መኳንነቶም ድማ ንደቆም ናብ ማያት ሰደዱ። ናብ ጉድጓድ መጺኦም ማይ ኣይረኸቡን፤ ዕትሮታቶም ባዶ ሒዞም ተመልሱ፤ ሓፊሮምን ሓፊሮምን ርእሶም ሸፊኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላላቆችዋም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ሰደዱ፤ ወደ ጕድጓድ መጡ፤ ውኃም አላገኙም፤ ዕቃቸውንም ባዶውን መለሱ፤ ዐፈሩም፤ ተዋረዱም፤ ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታላላቆችም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ሰደዱ፤ ወደ ጕድጓድ መጡ ውኃም አላገኙም፥ ዕቃቸውንም ባዶውን ይዘው ተመለሱ፤ አፈሩም ተዋረዱም ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታላላቆቻቸውም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ ላኩ፤ ወደ ጉድጓድ መጡ ውኃም አላገኙም፥ ዕቃቸውንም ባዶውን ይዘው ተመለሱ፤ አፈሩም ተዋረዱም ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዱረ አሳቱ ሃ ትካናዉ ባረንቱ ቆማቱዋ ኪቲኖ። ኡንቱንቱ ሃ ኦላ ቢኖ፤ ሽን ሃ ደምክኖ። ባረንቱ ኦቱዋ መላ ቶክ አኪደ ስሚኖ። ሀንያዋ ይ ዬላቲደ፥ ባረንቱ ሁጲያ ጉለቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Dure asatuu haatsaa tikkanaw barenttu k'oomatuwaa kiittiino. Unttunttu haatsaa ollaa biino; shin haatsaa demmikkino. Barenttu otuwaa mela tookki akkiide simmiino. Haniyaawaa d'ayi yeellatiide, barenttu huup'iyaa gullettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dureti bantta aylleta haath duuqqanaas kiitteettes. Isttika haaththa ollay dizaso beettes; gido attiin haath demmettenna; bantta oto mela tookki ekkidi simmeettes. Yeellatidinne hidota qanxxidi bantta hu7e gulluntteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዱሬቲ ባንታ ኣይሌታ ሃ ዱቃናስ ኪቴቴስ። ኢስቲካ ሃ ኦላይ ዲዛሶ ቤቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ዴሜቴና፤ ባንታ ኦቶ ሜላ ቶኪ ኤኪዲ ሲሜቴስ። ዬላቲዲኔ ሂዶታ ቃንጺዲ ባንታ ሁኤ ጉሉንቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዱረ አሳት ሃ ትካናዉ ባንታ አይለታ ኪቶሶና። ኤንቲ ሃ ኦላኮ ቦሶና፤ ሽን ሃ ደሞኮና፤ ባንታ ኦቱዋ መላ ቶክ ኤክድ ስሞሶና። ሀንያባ ይድ ዬላትሸ፥ ባንታ ሁጵያ ጉሉንቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dure asati haathe tikanaw banta aylleta kiittoosona. Enti haatha ollaako boosona; shin haathe demmokona; banta otuwa mela tooki ekidi simmoosona. Haniyaba dhayidi yeellatishe, banta huuphiya guuluntoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መሳፍንት አገልጋዮቻቸውን ውሃ ፍለጋ ይሰዳሉ፤ እነርሱ ወደ ውሃ ጕድጓዶች ይወርዳሉ፤ ነገር ግን ውሃ አያገኙም፤ ዐፍረውና ተስፋ ቈርጠው፣ ራሳቸውን ተከናንበው፣ ባዶ እንስራ ይዘው ይመለሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሀብታሞች ውሃ ለማግኘት ሠራተኞቻቸውን ይልካሉ፤ እነርሱም ወደ ውሃ ጒድጓዶች ይሄዳሉ፤ ነገር ግን ምንም ውሃ ስለማያገኙ፥ ባዶ እንስራ ተሸክመው ይመለሳሉ፤ ተስፋ ቈርጠው ግራ ስለሚጋቡ፥ በሐዘን ራሳቸውን ይሸፍናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ዓበይቲ ነቶም ኣናእሽቱ፥ ማይ ከምፅኡ ለኣኽዎም፤ ንሳቶምውን ናብ ጕድጓድ መፁ፤ ግና ማይ ኣይረኸቡን፤ ማይ ዘይብሉ ዓታሩ ኸዓ ሒዞም ተመለሱ። ስለ ዝሓፈሩን ስለ ዝሓነኹን ከዓ፥ ርእሶም ተጐልበቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ጭዋታቶም ንደቆም ማይ ኬምጽኡ ይልእክዎም፡ ናብቲ ሓጽብታት ወሪዶም ማይ ይስእኑ እሞ ዓታሩኦም ጥራዩ ሒዞምዎ ይምለሱ፡ ሐፊሮምን ሐኒኾምን ርእሶም ይጒልበቡ።