Jeremiah 14:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መሬት ስለ እተሰብረ፡ ኣብ ምድሪ ዝናም ስለ ዘይዘነበ፡ እቶም ሓረስቶት ሓፈሩ፡ ርእሶም ሸፈኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በምድር ላይ አልዘነበምና መሬቱ ስንጥቅጥቅ ስለ ሆነ አራሾች ዐፈሩ፤ ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምድር ላይ አልዘነበምና መሬቱ ስንጥቅጥቅ ስለሆነ አራሾች አፈሩ ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምድር ላይ አልዘነበምና መሬቱ ስንጥቅጥቅ ስለሆነ አራሾች አፈሩ ራሳቸውንም ተከናነቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እራይ ቡከና ድራዉ፥ ቢታይ መሊደ ዛኤ። ጎሻንቻቱ ዬላቲደ፥ ባረንቱ ሁጲያ ጉለቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iray bukkenna diraw, biittay meliide za"ee. Goshshanchchatuu yeellatiide, barenttu huup'iyaa gullettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iray bukkontta gishshas biittay melidi za7ees. Goshshanchchati yeellatidi bantta hu7e gulluntteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢራይ ቡኮንታ ጊሻስ ቢታይ ሜሊዲ ዛኤስ። ጎሻንቻቲ ዬላቲዲ ባንታ ሁኤ ጉሉንቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እር ቡኮና ግሾ ቢታይ መልድ ዛእስ። ጎሻንቾት ዬላትድ፥ ባንታ ሁጵያ ጉሉንትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iri bukonna gisho biittay melidi za77is. Goshshanchoti yeellatidi, banta huuphiya guuluntidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በምድሪቱ ዝናብ ስለሌለ፣ መሬቱ ተሰነጣጥቋል፤ ገበሬዎችም ዐፍረው፣ ራሳቸውን ተከናንበዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዝናብ ከመጥፋቱ የተነሣ፥ ምድር ትደርቃለች፤ ገበሬዎችም ተስፋ በመቊረጥ፥ በሐዘን ራሳቸውን ይሸፍናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዝናም ስለ ዘይዘነመ እታ ምድሪ ተጨዳደደት፤ ሓረስቶት ድማ ሓፊሮም ርእሶም ተጐልበቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ማይ ስለ ዘይዘነመ፡ እታ ምድሪ ኳሕኳሕ በለት እሞ፡ ሓረስቶት ሐኒኾም ርእሶም ይጒልበቡ ኣለው።