Jeremiah 15:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዚ በለኒ፡ ሙሴን ሳሙኤልን ኣብ ቅድመይ ደው እኳ እንተ ነበሩ፡ ሓሳባተይ ናብዚ ህዝቢ እዚ ኺቐንዕ ኣይከኣለን። ካብ ገጸይ ደርብዮም ክወጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፥ “ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አያዘነብልም፤ እነዚህን ሕዝቦች ከፊቴ አባርራቸው፤ ይውጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ። ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም እንደዚህ አለኝ፦ “ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም እንኳ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አያዘነብልም፤ ከፊቴ አስወጣቸው፤ ይሂዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀራይ አቶ ሙሴነ ሳሜል ታ ስንን ኤቂንቶነ፥ ታ ዎዛናይ ሀ አሳቱዋኮ ስመና። ኡንቱንታ ታ ስንፐ ድጋ፤ ኡንቱንቱ ቢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday taw hawaadan yaageedda; «Haray atto Musenne Sameeli ta sintsan ek'k'inttonne, ta wozanay ha asatuwaakko simmenna. Unttuntta ta sintsappe digga; unttunttu biino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAY taas, «Museynne Sameeli ta sinththan eqqidaakkoka ta wozinay ha deraas mishettenna; istta ta sinththafe digga; istti betto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ታስ፥ «ሙሴይኔ ሳሜሊ ታ ሲንን ኤቂዳኮካ ታ ዎዚናይ ሃ ዴራስ ሚሼቴና፤ ኢስታ ታ ሲንፌ ዲጋ፤ ኢስቲ ቤቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ሀር አቶሽን ሙሰይነ ሳሜል ታ ስንን ኤቅድ ዎስያኮካ ታ ዎዛናይ ሀ አሳኮ ስመና። ኤንታ ታ ስንፈ ድጋ፤ ኤንቲ ቦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Goday taako haysada yaagis: “Hari attoshin Museynne Sameeli ta sinthan eqidi woossiyakoka ta wozanay ha asaako simmenna. Enta ta sinthafe digga; enti boo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “ሙሴና ሳሙኤል እንኳ በፊቴ ቢቆሙ፣ ልቤ ለዚህ ሕዝብ አይራራምና ከፊቴ አስወጣቸው፤ ይሂዱ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ሙሴና ሳሙኤል እንኳ በፊቴ ቆመው ቢማልዱ ለዚህ ሕዝብ ምሕረት አላደርግም፤ ስለዚህ ከፊቴ ወዲያ እንዲሄዱ አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፤ “ሙሴን ሳሙኤልን እኳ ኣብ ቅድመይ ደው ኢሎም እንተ ዝልምኑኒ፥ ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ልበይ ኣይርህርሀሎምን፥ ካብ ቅድሚ ገፀይ ኣውፅኣዮምሞ ይኺዱ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ከኣ በለኒ፡ ሙሴን ሳሙኤልን እኳ ኣብ ቅድመይ እንተ ቘሙ፡ ነፍሰይ ነዚ ህዝቢ እዚ ግልጽ ኣይምበለቶም። ካብ ቅድሚ ገጸይ ስጐጎም እሞ ይጸርገፉ።