Jeremiah 17:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በሎም፡ ኣቱም ነገስታት ይሁዳን ብዘሎ ይሁዳን ኵሎም ነበርቲ የሩሳሌምን በዘን ደጌታት እዚኣተን እትኣትዉ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም በላቸው፥ “በእነዚህ በሮች የምትገቡ እናንተ የይሁዳ ነገሥታት፥ ይሁዳም ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም በላቸው። በእነዚህ በሮች የምትገቡ፥ እናንተ የይሁዳ ነገሥታት፥ ይሁዳም ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁሉ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም በላቸው፦ ‘በእነዚህ በሮች የምትገቡ፥ የይሁዳ ነገሥታት ሆይ! ይሁዳም ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁሉ፥ የጌታን ቃል ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ህንተኖ ይሁዳ ካተቶ፥ ህንተኖ ይሁዳ አሳቶ፥ ህንተኖ የሩሳላመ አሳቶ፥ ህንተኖ ሀ ፐንገቱዋና ገልያ አሳቶ፥ ኡባይካ መና ጎዳ ቃላ ስስተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttuntta hawaadan yaaga; ‹Hinttenoo Yihudaa kaatetoo, hinttenoo Yihudaa asatoo, hinttenoo Yerusaalame asatoo, hinttenoo ha penggetuwaanna geliyaa asatoo, ubbaykka Med'inaa Godaa k'aalaa sisite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtada isttas, ‹Ha pengetara geliza Yuhuda kawoto! Yuhuda asatoo! Yerusalaamen diza as ubbatoo GODAA qaala siyite!› ga» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስታዳ ኢስታስ፥ ‹ሃ ፔንጌታራ ጌሊዛ ዩሁዳ ካዎቶ! ዩሁዳ ኣሳቶ! ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣስ ኡባቶ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ!› ጋ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳኮ ሀይሳዳ ያጋ፦ ‘ህንተኖ ይሁዳ ካዎቶ፥ ህንተኖ ይሁዳ አሳዉ፥ ህንተኖ የሩሳላመ አሳዉ፥ ሀ ፐንገታራ ገልያ አሳዉ፥ ኡባይ ጎዳ ቃላ ስእተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asaako haysada yaaga: ‘Hinteno Yihuda kawoto, hinteno Yihuda asaw, hinteno Yerusalaame asaw, ha pengetara geliya asaw, ubbay Godaa qaala si7ite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም በላቸው፤ ‘በእነዚህ በሮች የምትገቡ የይሁዳ ነገሥታት ሆይ፤ የይሁዳ ሕዝብና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ የምነግርህንም ቃል እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘የይሁዳ ነገሥታትና ሕዝብ! እንዲሁም በእነዚህ ቅጽር በሮች የምትገቡ የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ሆይ! የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም በዘን በርታት እዚኣተን እትኣትዉ፥ ነገስታት ይሁዳን ህዝቢ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም እትነብሩ ዅልኻትኩምን፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም ነገስታት ይሁዳን ኲላትኪም ይሁዳን፡ በዘን ደጌታት እዚኣተን እትኣትው፡ ኣብ የሩሳሌም እትነብሩ ዂላትኩምውን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ በሎም።