Jeremiah 18:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ወደ ኤር​ም​ያስ የመጣ ቃል፥ እን​ዲ​ህም አለው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል፥ እንዲህም አለው። ተነሥተህ ወደ ሸክላ ሠሪው ቤት ውረድ፥ በዚያም ቃሌን አሰማሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጌታ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳፐ ኤርማሳዉ ዬዳ ቃላይ ሀዋ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaappe Ermaasaw yeedda k'aalay hawaa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA matappe Ermaasakko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ማታፔ ኤርማሳኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳፐ ኤርምያሳኮ ይዳ ቃላይ ሀይሳ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaape Ermiyaasako yida qaalay haysa:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእግዚአብሔር ወደ ኤርምያስ እንዲህ የሚል ቃል መጣ፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእግዚአብሔር ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል፦ “ተሲእኻ ናብ ቤት ሰራሒ መሬት ውረድ፤ ኣብኡ ቓለይ ከስምዐካ እየ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቓል፡ ተንስእ እሞ ናብ ቤት ሰራሕ መሬት ውረድ፡ ኣብኡ ኸኣ ቃለይ ከስምዓካ እየ፡ ዚብል እዩ።