Jeremiah 18:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ ሓደ ህዝብን ብዛዕባ መንግስትን ክሃንጾን ክተኽሎን ኣብ ኣየናይ ህሞት እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሕዝብም በመንግሥታትም ላይ እሠራቸውና እተክላቸው ዘንድ ቍርጥ ነገርን እናገራለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለ ሕዝቡም ስለ መንግሥትም እሠራውና እተክለው ዘንድ በተናገርሁ ጊዜ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሕዝብና በመንግሥት ላይ እንደምሠራና እንደምተክል በተናገርሁ ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ አይ ዎደ ግዶፐነ፥ ታን እት ቢታባ ዎይ እት ካዉተባ፥ ታን ህንተና ኬጻናነ ቶካና ጋደ ኦድና፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay ay wode gidooppenne, taani itti biittaabaa woy itti kawutetsaabaa, Taani hinttena kees's'ananne tokkana gaade odina,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse hara wodekka tani issi dere woykko issi kawoteth minththa essanaas yootikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ሃራ ዎዴካ ታኒ ኢሲ ዴሬ ዎይኮ ኢሲ ካዎቴ ሚን ኤሳናስ ዮቲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ሀራ ዎደ እስ ደርያ ዎይኮ ካዎተ፥ ‘ታ ህንተና ኬፃናነ ቶካና’ ጋዳ ኦድዳ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi hara wode issi deriya woyko kawotethaa, ‘Ta hintena keexananne tokana’ gada odida wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሌላም ጊዜ አንድን ሕዝብ ወይም መንግሥት አንጸውና እተክለው ዘንድ ተናግሬ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሌላ በኩል ደግሞ እኔ አንድን ሕዝብ ወይም መንግሥት ‘እተክላለሁ ወይም እገነባለሁ’ በምልበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምኡ ኸዓ ንሓደ ህዝቢ ወይ መንግስቲ ‘ክሃንፆን ክተኽሎን እየ’ ኢለ እንተ ተዛረብኩ፥
Amharic Tigrinya 2011
ሓደ ጊዜ ኸኣ ብናይ ህዝብን ብናይ መንግስትን ክሀንጽን ክተክልን እዛረብ ኣሎኹ።