Jeremiah 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዛ ከተማ እዚኣ ድማ በረኻን መላገጽን ክገብራ እየ። ዝሓልፍ ዘበለ ኩሉ ብኹሉ መዓት ክግረምን ክላገጸሉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህችንም ከተማ ለጥፋትና ለማፍዋጫ አደርጋታለሁ፤ በእርስዋም የሚያልፍ ሁሉ ስለ ተደረገባት መቅሠፍት ሁሉ ይደነግጣል፤ ያፍዋጫልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህችንም ከተማ ለመደነቂያና ለማፍዋጫ አደርጋታለሁ፤ የሚያልፍባትም ሁሉ ስለ ተደረገባት መቅሠፍት ሁሉ ይደነቃል ከንፈሩንም ይመጥጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህችንም ከተማ ለመሣቀቂና ለማፍዋጫ አደርጋታለሁ፤ የሚያልፍባትም ሁሉ ይሣቀቃል፥ ስለ ተደረገባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጭባታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ካታማ ባዙዋነ ቅሊጭያዋ ከሳና። ሄዋና አያ ኡባይ አ ባሻን ማላለቲደ፥ ፖራ! ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha katamaa bazuwaanne k'iliic'iyaawaa kessana. Hewaana aad'd'iyaa ubbay Aa bashshaan malaletiide, Poora! yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ha katamayo mulera dhayssana; miichchaska kessana; izi matara aadhdhiza asay ubbay hanno pala! gi qidhi kaa7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ሃ ካታማዮ ሙሌራ ይሳና፤ ሚቻስካ ኬሳና፤ ኢዚ ማታራ ኣዛ ኣሳይ ኡባይ ሃኖ ፓላ! ጊ ቂ ካኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ሀ ካታማ ባይሳነ ሚቻስ ከሳና። ያራ አያ ኡባይ እያ ዩዋን ማላለትድ፥ ‘ፖራ’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ha katamaa baysanne miichas kessana. Yaara aadhiya ubbay iya dhayuwan malaaletidi, ‘Poora’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህችን ከተማ ድምጥማጧን አጠፋለሁ፤ ለመሣለቂያም አደርጋታለሁ፤ በዚያም የሚያልፉ ሁሉ ከደረሰባት ጕዳት የተነሣ ወይ ጉድ! ይላሉ፣ ያሾፋሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህችን ከተማ የፍርስራሽ ክምር አደርጋታለሁ፤ በዚያ በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነግጣል፤ በደረሰባት ችግርም ይገረማል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነዛ ኸተማ እዚኣ ንመገረምን መሰክሕን ክገብራ እየ። ኵሉ ብኣኣ ዝሓልፍ ከዓ ስቓያ ሪኡ ኸስካሕኽሕን ከላግፅን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ንመሰክሕን ንመላገጽን ክገብራ እየ። ብእኣ ዚሐልፍ ዘበለ ብዂሉ ስቓያ ኺስክሕን ኬላግጽን እዩ።