Jeremiah 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስጋ ኣወዳቶምን ስጋ ኣዋልዶምን ክበልዑ ክገብሮም እየ፣ ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብቲ ጸላእቶምን ህይወቶም ዝደልዩን ዝሃርምዎ ከበባን ጭንቀትን ስጋ ፈታዊኡ ክበልዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፤ ሁሉም እያንዳንዳቸው ጠላቶቻቸውና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና መከበብ የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፥ ሁሉም ጠላቶቻቸውንና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና መከበብ የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውንም ሥጋ አበላቸዋለሁ፥ ጠላቶቻቸውንና ነፍሳቸውን የሚሹት በሚያስጨንቋቸው ጭንቀትና ከበባ ሁሉም የባልንጀሮቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ባረንቱ ማጫ ናናቱነ አቱማ ናናቱዋ አሹዋ ማናዳን ታን ኦና። ኡንቱንቱ ዎናዉ ኮይያ ሞርከቱ ኡንቱንታ ዋይስያ ዋይያንነ ዶድያ ዶዳን፥ ኡንቱንቱ ኡባይ እቱ እቱዋ አሹዋ ማና” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu barenttu mac'c'a naanatuunne attuma naanatuwaa ashuwaa maanaadan taani ootsana. Unttunttu wod'anaw koyiyaa morkketuu unttuntta waayissiyaa waayiyaaninne dooddiyaa dooddan, unttunttu ubbay ittuu ittuwaa ashuwaa maana» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti bantta macca nayta ashonne bantta attuma nayta asho maana mala tani ooththana; istta wodhanaas koyza istta morkketi istta giddoththiin istti ubbay issoy issaa asho maana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ባንታ ማጫ ናይታ ኣሾኔ ባንታ ኣቱማ ናይታ ኣሾ ማና ማላ ታኒ ኦና፤ ኢስታ ዎናስ ኮይዛ ኢስታ ሞርኬቲ ኢስታ ጊዶን ኢስቲ ኡባይ ኢሶይ ኢሳ ኣሾ ማና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ባንታ ማጫ ናይታነ አደ ናይታ አሹዋ ማናዳ ኦና። ኤንታ ዎናዉ ኮይያ ሞርከት ኤንታ ተቅድ ዋይስያ ዎደ ኡንኤትድ ኤንቲ እሶይ እሱዋ አሹዋ ማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti banta macca naytanne adde nayta ashuwa maanada oothana. Enta wodhanaw koyiya morketi enta teqidi waaysiya wode un7etidi enti issoy issuwa ashuwa maana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የወንዶችና የሴቶች ልጆቻቸውን ሥጋ እንዲበሉ አደርጋለሁ፤ ሕይወታቸውን ለማጥፋት የሚሹ ጠላቶቻቸው ከብበው ሲያስጨንቋቸው፣ አንዱ የሌላውን ሥጋ ይበላል።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጠላት ከተማይቱን ከቦ ሕዝቡን ለመጨረስ ያስጨንቋቸዋል፤ በዚህ ጊዜ ምግብ ሁሉ አልቆ ሕዝቡ ስለሚራብ እርስ በርሳቸው ይባላሉ፤ እንዲያውም ወላጆች የልጆቻቸውን ሥጋ ይበላሉ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስጋ ኣወዳቶምን ኣጓላቶምን ከብልዖም እየ፤ ብፀላእቶምን በቶም ንነፍሶም ዝደልዩን ተኸቢቦም ምስ ተጨነቑ፥ ስጋ ብፆቶም ክበልዑ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
ስጋ ኣወዳቶምን ስጋ ኣዋልዶምን ከብልዖም እየ። ብጸላእቶምን በቶም ነፍሶም ዚደልዮም ተኸቢቦም ጸቢብዎም ምስ ተጨነቑ፡ ስጋ ሓድሕዶም ኪባልዑ እዮም።