Jeremiah 2:13 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ህዝበይ ክልተ ክፉእ ገይሩ እዩ እሞ። ንዓይ ፈልፋሊ ማይ ህያው ሓዲጎም ንርእሶም ዒላታት፡ ማይ ዘይሓዙ ስቡራት ዒላታት ቆሪጾም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቤ ሁለት ክፉ ነገ​ሮ​ችን አድ​ር​ገ​ዋ​ልና፤ የሕ​ይ​ወት ውኃ ምንጭ እኔን ትተ​ው​ኛል፥ የተ​ነ​ደ​ሉ​ትን ውኃ​ው​ንም ይይዙ ዘንድ የማ​ይ​ች​ሉ​ትን ጕድ​ጓ​ዶች ለራ​ሳ​ቸው ቈፍ​ረ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቤ ሁለቱን ክፉ ነገሮች አድርገዋልና፤ እኔን የሕያውን ውኃ ምንጭ ትተውኛል፥ የተቀደዱትንም gWdጓዶች፥ ውኃውን ይይዙ ዘንድ የማይችሉትን gWdጓዶች፥ ለራሳቸው ቆፍረዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቤ ሁለት ክፉ ነገሮችን ሠርቷል፤ እኔን የሕይወት ውኃ ምንጭን ትተውኛል፥ ውኃ መቋጠር የማይችሉ የተሸነቈሩ ጉድጓዶች ለራሳቸው ቆፍረዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ታ አሳይ ላኡ ኢታባቱዋ ኦዳ፤ ሄዋንቱነ፥ ደኡዋ ሃ ፑልቱዋ ታና አጌዳ፤ ሃ ኦይቃናዉ ዳንዳየና፥ ጾኤት ድጌዳ ኦላ ባረዉ ቦኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, ta Asay laa"u iitabatuwaa ootseedda; hewanttunne, de'uwaa haatsaa pulttuwaa taana aggeeda; haatsaa oyk'k'anaw danddayenna, s'oo'etti diggeedda ollaa barew bookkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta derey nam7u iita miishshata ooththides; de7o haaththa pultto gidida tana aggides; haaththa oykkanaas dandayontta lukettida ollata baas bookkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ዴሬይ ናምኡ ኢታ ሚሻታ ኦዴስ፤ ዴኦ ሃ ፑልቶ ጊዲዳ ታና ኣጊዴስ፤ ሃ ኦይካናስ ዳንዳዮንታ ሉኬቲዳ ኦላታ ባስ ቦኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ አሳይ ናምኡ ናጋራ ኦዶሶና፤ ሄስካ፥ ደኦ ፑልቶ ግድዳ ታና አግስ። ሃ ኦይካናዉ ዳንዳኦና፥ ፆኤ ኦላታ ባንታዉ ቦክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta asay nam7u nagara oothidosona; hessika, de7o pulto gidida tana aggis. Haathe oykanaw danda7onna, xoo7e ollata bantaw bookidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሕዝቤ ሁለት ኀጢአት ፈጽመዋል፤ ሕያው የውሃ ምንጭ የሆንሁትን፣ እኔን ትተዋል፤ ውሃ መያዝ የማይችሉትን ቀዳዳ የውሃ ማጠራቀሚያ ጕድጓዶች፣ ለራሳቸው ቈፍረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቤ ሁለት ኃጢአት ሠርተዋል፤ ይኸውም የሕይወት ውሃ ምንጭ የሆንኩትን እኔን ትተውኛል፤ ውሃ መቋጠር የማይችሉ የተሸነቈሩ ጒድጓዶችን ለራሳቸው ቆፍረዋል።”
Amharic Tigrinya 2011
ህዝበይ ክልተ ኽፋእ ገይሩ፡ ንኣይ ንፈልፋሊ ህያው ማይ ሐዲጎምኒ፡ ንርእሶም ከኣ ሓጽብታት፡ ማይ ዘየዕቊር ነቓዕ ሓጽብታት ኲዒቶም እዮም እሞ፡ ኣቱም ሰማያት፡ በዚ ተገረሙ፡ ሰምብዱ፡ ኣዚኹምውን ራዕራዕ በሉ፡ ይብል እግዚኣብሄር።