Jeremiah 2:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብ መገዲ ኺመርሓካ ከሎ ብምሕዳግካዶ እዚ ንርእስኻ ኣይገበርካን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህን ሁሉ ያመጣብሽ እኔን መርሳትሽ አይደለምን? ይላል እግዚአብሔር አምላክሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህ ሁሉ የሆነብሽ እኔን ስለ ተውሽ አይደለምን? ይላል እግዚአብሔር አምላክሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመንገድ በመራሽ ጊዜ ጌታ አምላክሽን በመተው በራስሽ ላይ ይህን አላመጣሽምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔኖ እስራኤልያዉ፥ እ ኔና ኦግያን ካለሽን፥ መና ጎዳ ነ ጾሳ አጌዳዋን ሀዋ ነ ቦላ አሄዳዌ ኔና ግድኪ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neenoo Israa'eeliyaw, I neena ogiyaan kaaletsishin, Med'inaa Godaa ne S'oossaa aggeedawan hawaa ne bolla aheeddawe neena gidikkii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oge nena kaaleththizayssa GODAA ne Xoossa aggada hayssa ne bolla ehiday nena gidikkii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦጌ ኔና ካሌዛይሳ ጎዳ ኔ ጾሳ ኣጋዳ ሃይሳ ኔ ቦላ ኤሂዳይ ኔና ጊዲኪ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነኖ እስራኤለ፥ ኦገ ኡባን ነና ካለያ፥ ጎዳ ነ ፆሳ አጋዳ ሀይሳ ነ ቦላ ኤህዳይ ነና ግድኪ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neno Isra7eele, oge ubban nena kaalethiya, Godaa ne Xoossaa aggada haysa ne bolla ehiday nena gidikii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በመንገድ የሚመራሽን፣ እግዚአብሔር አምላክሽን በመተውሽ፣ ይህን በራስሽ ላይ አላመጣሽምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤል ሆይ! ይህ ሁሉ የደረሰብሽ በገዛ እጅሽ ነው፤ በመንገድ የምመራሽን እኔን አምላክሽን እግዚአብሔርን በመተውሽ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ዅሉ ዝወረደኪ ብቕኑዕ መንገዲ ንዝመርሐኪ፥ ንኣይ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኪ፥ ስለ ዝሓደግክኒዶ ኣይኮነን?
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ዝወረደክስ ነቲ ብቕኑዕ መገዲ ዚመርሓኪ እግዚኣብሄር ኣምላኽኪ ስለ ዝሐደግኪዶ ኣይኰነን