Jeremiah 2:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ንርእስኻ ዝገበርካዮም ኣማልኽትኻ ግና ኣበይ ኣለዉ፧ ኣብ ግዜ ሽግርካ ከድሕኑኻ እንተኽኢሎም ይለዓሉ፤ ኣታ ይሁዳ፡ ከም ብዝሒ ከተማታትካ ኣማልኽትኻ እዮም!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለአ​ንተ የሠ​ራ​ሃ​ቸው አማ​ል​ክ​ትህ ግን ወዴት ናቸው? ይሁዳ ሆይ፥ አማ​ል​ክ​ትህ እንደ ከተ​ሞ​ችህ ቍጥር እን​ዲሁ ናቸ​ውና ይነሡ፤ በመ​ከ​ራ​ህም ጊዜ ያድ​ኑህ። በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም በመ​ን​ገ​ዶ​ችዋ ቍጥር ለጣ​ዖት ሠዉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለአንተ የሠራሃቸው አማልክትህ ወዴት ናቸው? ይሁዳ ሆይ፥ አማልክትህ እንደ ከተሞችህ KWTር እንዲሁ ናቸውና ይነሡ በመከራህም ጊዜ ያድኑህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለራስህ የሠራሃቸው አማልክትህ ወዴት ናቸው? ይሁዳ ሆይ! አማልክትህ እንደ ከተሞችህ ቍጥር ብዛት እንዲሁ ናቸውና እስቲ ይነሡ በመከራህም ጊዜ ያድኑህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን አነ፥ ህንተ ህንተዉ መዳ ጾሳቱ ሀቃን ደእኖ? ህንተ መቶትያ ዎደ ህንተና አሻናዉ ዳንዳዮፐ፥ አነ ደንድኖ! ህንተኖ፥ ይሁዳ አሳቶ፥ ህንተ ጾሳቱ ህንተ ካታማቱዋ ኬሻ ጮራ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin ane, hintte hinttew med'eedda s'oossatuu hak'an de'ino? Hintte metootiyaa wode hinttena ashshanaw danddayooppe, ane denddino! Hinttenoo, Yihudaa asatoo, hintte s'oossatuu hintte katamatuwaa keeshshaa c'ora» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin ane intte inttes medhdhida xoossati awan dizoo? Yuhudaa, intte metotiza wode istti inttena ashshanaas dandaykko ane inttena yiidi ashshetto! Intteno Yuhuda asatoo! Intte xoossati intte katamata mala cora» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኣኔ ኢንቴ ኢንቴስ ሜዳ ጾሳቲ ኣዋን ዲዞ? ዩሁዳ፥ ኢንቴ ሜቶቲዛ ዎዴ ኢስቲ ኢንቴና ኣሻናስ ዳንዳይኮ ኣኔ ኢንቴና ዪዲ ኣሼቶ! ኢንቴኖ ዩሁዳ ኣሳቶ! ኢንቴ ጾሳቲ ኢንቴ ካታማታ ማላ ጮራ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ህንተ፥ ህንተዉ መዳ ፆሳት አዉን ደኦና? ህንተ መቶን ገልያ ዎደ ህንተና አሻናዉ ዳንዳእኮ ደንድድ ህንተና አሾ። ህንተኖ፥ ይሁዳ አሳዉ፥ ህንተ ፆሳት ህንተ ካታማታ መላ ዳሮ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin hinte, hintew medhida xoossati awun de7oona? Hinte meton geliya wode hintena ashshanaw danda7iko dendidi hintena asho. Hinteno, Yihuda asaw, hinte xoossati hinte katamata mela daro” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታዲያ፣ ልታመልካቸው ያበጀሃቸው አማልክት ወዴት ናቸው? በመከራህ ጊዜ ሊያድኑህ የሚችሉ ከሆነ፣ ይሁዳ ሆይ፤ እስቲ ይምጡና ያድኑህ፤ የከተሞችህን ቍጥር ያህል፣ የአማልክትህም ብዛት እንዲሁ ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በእጃችሁ የሠራችኋቸው አማልክት እስቲ የት አሉ? የሚችሉ ከሆነ መከራ ሲደርስባችሁ ተነሥተው ያድኑአችሁ፤ ይሁዳ ሆይ! ከተሞችህ ብዙዎች በሆኑ መጠን አማልክትህም በዝተዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ይሁዳ፥ ኣማልኽትኻ ኽንዲ ቝፅሪ ኸተማታትካ እዮም፤ እቶም ንርእስኻ ዝገበርካዮም ኣማልኽትኻ ደኣ ኣበይ ኣለዉ? ብጊዜ መከራኻ ኸድሕኑኻ ዝኽእሉ እንተ ኾይኖምስ ይተስኡ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣታ ይሁዳ፡ ኣማልኽትኻ ኽንዲ ፍቕዲ ኸተማታትካ እዮም እሞ፡ እቶም ንርእስኻ ዝገበርካዮም ኣማልኽትኻ ደኣ ኣበይ ኣለው ብጊዜ መከራኻ ኼድሕኑኻ ዚኽእሉ እንተ ዀይኖምሲ፡ ይተንስኡ።