Jeremiah 2:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እስራኤል ንእግዚኣብሄርን በዅሪ ፍረኡን ቅድስቲ ነበረት። እቶም ዚበልዕዎ ዅሎም ኪበድሉ እዮም፤ ክፉእ ክመጾም እዩ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስ​ራ​ኤል ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅዱስ ነበረ፤ የቡ​ቃ​ያው በኵ​ራ​ትም ነበረ፤ የበ​ሉት እንደ በደ​ለ​ኞች ይቈ​ጠ​ራሉ፤ ክፉም ነገር ያገ​ኛ​ቸ​ዋል፤ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስራኤል ለእግዚአብሔር ቅዱስ ነበረ፥ የቡቃያውም በkWraት ነበረ፤ የበሉት እንደ በደለኞች ይቈጠራሉ፥ ክፉም ነገር ያገኛቸዋል፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እስራኤል ለጌታ ቅዱስ ነበረ፥ የአዝመራውም በኵራት ነበረ፤ የበሉት ሁሉ እንደ በደለኞች ይቈጠራሉ፥ ክፉም ነገር ይመጣባቸዋል፥ ይላል ጌታ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ እስራኤሊ መና ጎዳዉ ጌሻ። አዉ ባይራ ካ ማላ፤ አፐ ሜዳ ኡባቱ ባይዛንቻ ግዲኖ። ያትና፥ ኡንቱንቱ ቦላ ኢታባይ ዬዳ። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ’ ያጋ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode Israa'eelii Med'inaa Godaw geeshsha. Aw bayira katsaa mala; aappe meedda ubbatuu bayzzanchcha gidiino. Yaatina, unttunttu bolla iitabay yeedda. Med'inaa Goday hawaa odaad› yaaga» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Isra7eeley GODAAS geeshsha, koyro shiishshiza xeera kaththa mala; izo mittidayti mooranchcha gidida; istta bolla bashshi yides› » gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኢስራኤሌይ ጎዳስ ጌሻ፥ ኮይሮ ሺሺዛ ጼራ ካ ማላ፤ ኢዞ ሚቲዳይቲ ሞራንቻ ጊዲዳ፤ ኢስታ ቦላ ባሺ ዪዴስ› » ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ እስራኤለይ ጎዳስ ጌሽ፤ እያዉ ባይራ ካ መላ። እያፐ ምዳ ኡባይ ባላ ግዶሶና፤ ኤንታ ቦላ ዮይ ይስ። ሄሳ ኦደይ ጎዳ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode Isra7eeley Godaas geeshshi; iyaw bayra katha mela. Iyape mida ubbay bala gidoosona; enta bolla dhayoy yis. Hessa odey Godaa” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤል ለእግዚአብሔር ቅዱስ ነበረች፤ የመከሩም በኵር ነበረች፤ የዋጧት ሁሉ በደለኞች ሆኑ፤ መዓትም ደረሰባቸው’ ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤል ሆይ! አንቺ እንደ መከር መጀመሪያ ፍሬ ለእኔ የተለየሽ ነበርሽ፤ ለእኔም የተቀደስሽ ርስት ሆነሽ ነበር፤ ስለዚህም አንቺን መጒዳት በሚፈልጉት ሁሉ ላይ መከራና መቅሠፍት አመጣሁባቸው።’ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እስራኤል፥ ንኣይ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ነበረ፤ በዅሪ ቐውዐይውን ነበረ፤ ኵሎም እቶም ዝበልዕዎ ኸም በደልቲ ይቝፀሩ፤ ክፉእ ነገርውን ክረኽቦም እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011
እስራኤል ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ፡ በዂሪ ቐውዑ ነበረ፡ ዚበልዕዎ ዘበሉ ይዕግቡ፡ሕሰም ድማ ኪወርዶም እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።