Jeremiah 2:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ወለዶ፡ ቃል እግዚኣብሄር ርኣዩ። ንእስራኤል ምድረበዳ ድየ ነይረ፧ ምድሪ ጸልማት? ስለዚ ህዝበይ፡ ንሕና ጎይቶት ኢና፤ ድሕሪ ደጊም ናባኻትኩምዶ ኣይንመጽእን ኢና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ። በውኑ ለእ​ስ​ራ​ኤል ምድረ በዳ ወይስ የጨ​ለ​መች ምድር ሆን​ሁ​በ​ትን? ሕዝ​ቤስ ስለ ምን፦ እኛ አን​ገ​ዛ​ል​ህም፤ ከእ​ን​ግ​ዲ​ህም ወዲህ ወደ አንተ አን​መ​ለ​ስም ይላል?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ትውልድ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ተመልከቱ። በውኑ ለእስራኤል ምድረ በዳ ወይስ የጨለመች ምድር ሆንሁባትን? ሕዝቤስ ስለ ምን። እኛ ፈርጥጠናል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ወደ አንተ አንመለስም ይላል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትውልድ ሆይ! የጌታን ቃል ተመልከቱ። በውኑ ለእስራኤል ምድረ በዳ ወይስ የጨለመች ምድር ሆንኩባትን? ሕዝቤስ ስለምን፦ ‘እኛ ፈርጥጠናል፤ ዳግመኛ ወደ አንተ አንመጣም’ ይላሉ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ሀ ዎድያ የለታቶ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ! እ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ህንተዉ፥ እስራኤላቶ ባዞ ማላ ዎይ ጵ ጎ ማ ቢታ ማላ ግዳድታየ? ያትና፥ አያዉ ታ አሳይ፥ ‘ኑን ኑ ሸንያዳን ባና፤ ላኤን ኡባካ ኔኮ ስሞኮ’ ያጊ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, ha wodiyaa yeletatoo, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! I hawaadan yaagee; «Taani hinttew, Israa'elatoo bazzo mala woy d'ip'p'i go d'uma biittaa mala gidaadditayye? Yaatina, ayaw ta asay, ‹Nuuni nu sheniyaadan baana; laa"entso ubbakka neekko simmokko› yaagii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno ha wode yeletatoo! GODAA qaala yuushshi qopite; «Tani inttes Isra7eele asaas bazzo mala woykko sakkanna dhumay diza biitta mala gidadinaa? Histtiin ays ta asay, ‹Nuni nu shene mala hanana; simmidikka neekko yookko› gizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ሃ ዎዴ ዬሌታቶ! ጎዳ ቃላ ዩሺ ቆፒቴ፤ «ታኒ ኢንቴስ ኢስራኤሌ ኣሳስ ባዞ ማላ ዎይኮ ሳካና ማይ ዲዛ ቢታ ማላ ጊዳዲና? ሂስቲን ኣይስ ታ ኣሳይ፥ ‹ኑኒ ኑ ሼኔ ማላ ሃናና፤ ሲሚዲካ ኔኮ ዮኮ› ጊዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ሀ ዎድያ የለታዉ፥ ጎዳ ቃላ ስእተ። ታ እስራኤለታስ ባዞ ዎይኮ ሳካና ማን ደእያ ቢታ ግዳድናዬ? ያትን፥ አይስ ታ አሳይ፥ “ኑኒ ኑ ሸነዳ ባና፤ ኔኮ ስሞኮ” ያግዶና?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, ha wodiya yeletaw, Godaa qaala si7ite. Ta Isra7eeletas bazzo woyko sakana dhuman de7iya biitta gidadinaayee? Yaatin, ayis ta asay, “Nuuni nu sheneda baana; neeko simmoko” yaagidona?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የዚህ ትውልድ ሰዎች ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ቃል አስተውሉ፤ “እኔ ለእስራኤል ሕዝብ ምድረ በዳ፣ ወይስ ድቅድቅ ጨለማ ያለበት ምድር ሆንሁበትን? ሕዝቤ፣ ‘እንደ ልባችን ልንሆን እንፈልጋለን፤ ተመልሰንም ወደ አንተ አንመጣም’ ለምን ይላል?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ በዚህ ዘመን ያላችሁ የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! እኔ እግዚአብሔር የምላችሁን አድምጡ፤ እኔ ለእናንተ እንደ በረሓ፥ ወይም በድቅድቅ ጨለማ እንደ ተሞላ ምድር ሆንኩባችሁን? ታዲያ ‘እኛ የፈለግነውን እናደርጋለን እንጂ ከቶ ወደ አንተ አንመለስም’ የምትሉን ለምንድን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣታ ትውልዲ፥ ቃል እግዚኣብሄር ኣስተውዕል፤ ንእስራኤልዶ ኸም ፀምፀም በረኻን ድቕድቕ ፀልማት ከም ዝኾነ ምድርን ኮይነዮም እየ? ስለ ምንታይ ደኣ ህዝበይ ‘ድልየትና ኽንገብር ኢና፤ ደጊም ናባኻ ኣይንምለስን ኢና’ ዝብል?
Amharic Tigrinya 2011
ኣታ ወለዶ፡ ቃል እግዚኣብሄር ኣስተውዕል። ንእስራኤልዶ ጸምጸም በረኻ ወይስ ድቕድቕ ጸልማት ኰንክዎ ስለምንታይ ደኣ ህዝበይ፡ ሓራ ውጹኣት ኢና፡ ደጊም ናባኻ ኣይንምለስን፡ ዚብሉ