Jeremiah 2:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ስሕለትካውን ደም ነፍሳት ድኻታት ንጹሃት ተረኺቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእ​ጆ​ች​ሽም የን​ጹ​ሓን ድሆች ደም ተገ​ኝ​ቶ​አል፤ በዛፍ ሁሉ ላይ በግ​ልጥ አገ​ኘ​ሁት እንጂ በጕ​ድ​ጓድ ፈልጌ አላ​ገ​ኘ​ሁ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእጆችሽም የንጹሐን ድሆች ደም ተገኝቶአል፤ በእነዚህ ሁሉ ላይ በግልጥ አገኘሁት እንጂ በስውር ፈልጌ አላገኘሁትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሁም ሲምሱ አልያዝሻቸውም ነገር ግን በልብሶችሽ ላይ የንጹሐን ድሆች ደም ተገኝቶአል፤ እነዚህን ሁሉ ነገሮች ብትፈጽሚም እንኳ
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ መንደ ገልሽና ኦይቄዳ አሳ ሱን ግደናን፥ ጽሎ ህዬሳቱዋ ሱ ጩዋን ነ ማዩ ባይ ኡቴዳ። “ኔን ሀዋ ኡባ ኦደካ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay mentsiide gelishina oyk'k'eedda asaa suutsan gidennaan, s'illo hiyyeesatuwaa suutsaa d'ac'uwaan ne mayuu bay utteedda. «Neeni hawaa ubbaa ootsaadekka,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne istta kaysoteththan oykkontta xillo manqota suuththi ne may7o bolla beettides. Neni hayssa ubbaa ooththa woththadakka,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ኢስታ ካይሶቴን ኦይኮንታ ጺሎ ማንቆታ ሱ ኔ ማይኦ ቦላ ቤቲዴስ። ኔኒ ሃይሳ ኡባ ኦ ዎዳካ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
መንድ ገልሽን ኦይክዳ አሳ ሱን ግዶናሽን ፅሎ ማንቆታ ሱን ነ ማኦይ ኢትስ። ኔኒ ሄሳ ኡባ ኦዳካ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Menthidi gelishin oykida asaa suuthan gidonashin xillo manqota suuthan ne ma7oy iitis. Neeni hessa ubbaa oothadaka,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በስርቆት ያልያዝሻቸው፣ የንጹሓን ድኾች ደም፣ በልብስሽ ላይ ተገኝቷል። ይህን ሁሉ አድርገሽም፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልብሶችሽ በንጹሖችና በድኾች ደም ተበክለዋል። “ነገር ግን ይህን ሁሉ አድርገሽ፥ ‘እኔ ንጹሕ ነኝ፤ በእርግጥ እግዚአብሔር በእኔ ላይ አይቈጣም!’ ትያለሽ፤ ነገር ግን ‘እኔ ኃጢአት አልሠራሁም’ ብለሽ በመካድሽ ምክንያት እኔ እግዚአብሔር እፈርድብሻለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደም ንፁሃት ድኻታት ኣብ ኢድኪ ተረኺቡ ኣሎ፤ ኣብ ልዕሊ እዚኣቶም ብጋህዲ ረኸብክዎ እምበር ብስውር ደልየ ኣይረኸብክዎን። ብደም እቶም ዝቐተልኪዮም ንፁሃት ድኻታት ተፀዪቑ፤ እንሆ እዝ ዅሉ ጌርኪውን፥
Amharic Tigrinya 2011
ክሳዕ ኣብ ዘፋፍር ክዳንኪ ደም እቶም ዝቐተልክዮም ንጹሃት ድኻታት ተረኽበ፡ ስለ እዚ ዂሉ ደኣ እዩ እምበር፡ ኪጒሕሉስ ኣይረኸብክዮምን።