Jeremiah 2:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ኣቦታትኩም ካባይ ርሒቖም ደድሕሪ ኸንቱነት ዚመላለሱን ከንቱ ዝዀኑን ኣባይ እንታይ ኣበሳ ረኺቦም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “አባ​ቶ​ቻ​ችሁ ከእኔ ዘንድ የራቁ፥ ከን​ቱ​ነ​ት​ንም የተ​ከ​ተሉ፥ ከን​ቱም የሆኑ ምን ክፋት አግ​ኝ​ተ​ው​ብኝ ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አባቶቻችሁ ከእኔ ዘንድ የራቁ፥ ከንቱነትንም የተከተሉ፥ ከንቱም የሆኑ ምን ክፋት አግኝተውብኝ ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “አባቶቻችሁ ከእኔ የራቁት፥ ከንቱነትንም የተከተሉት፥ ከንቱም የሆኑት ምን ስሕተት አግኝተውብኝ ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ካሰ ህንተ አዎቱ ታናን አይ ባይዙዋ ደሚደ፥ ታፐ ሃኪደ ቤድኖ? ኡንቱንቱ ፓና ኤቃቶ ጎይኒደ፥ ፓናባ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Kase hintte aawotuu taanan ay bayzzuwaa demmiide, taappe haakkiide beeddino? Unttunttu patsenna eek'atoo goyinniidde, patsennabaa gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Kase intte aawati taappe haakkiday, hada yo7o kaalliday, ba hu7esikka go7ay bayndayta gididay taappe ay mooro demmidii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ካሴ ኢንቴ ኣዋቲ ታፔ ሃኪዳይ፥ ሃዳ ዮኦ ካሊዳይ፥ ባ ሁኤሲካ ጎኣይ ባይንዳይታ ጊዲዳይ ታፔ ኣይ ሞሮ ዴሚዲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ያጌስ፤ ካሰ ህንተ አዋት ታፐ አይ ባላ ደምድ ታፐ ሃክድ ብዶና? ኤንቲ ፓና ኤቃታ ጎይንድ ፓናባ ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday yaagees; kase hinte aawati taape ay bala demmidi taape haakidi bidonaa? Enti pathonna eeqata goyinnidi pathonnaba gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “አባቶቻችሁ ከእኔ የራቁት፣ ከንቱ ነገርን የተከተሉት፣ ራሳቸውም ከንቱ የሆኑት፣ ምን ጥፋት አግኝተውብኝ ነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የቀድሞ አባቶቻችሁ ከኔ ርቀው የሄዱት በኔ ላይ ምን ጥፋት አግኝተው ነው? እነርሱም ከንቱ የሆኑትን ጣዖቶች በማምለካቸው ራሳቸውን ከንቱዎች አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣቦታትኩም ካባይ ዝረሓቑ፥ ከንቱ ንዝኾኑ ዝተኸተሉ፥ ንርእሶምውን ከንቱ ኾይኖም ዝተረፉ፥ እንታይ ጥፍኣት ረኺቦሙለይ እዮም?” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቦታትኩም ካባይ ዝረሐቑ፡ ደድሕሪ ኸንቱነት ዝሰዓቡ፡ ንርእሶምውን ከንቱነት ዝዀኑስ እንታይ ዓመጻ ረኸቡለይ ይብል እግዚኣብሄር።