Jeremiah 2:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ሕጂ እውን ክዛረበኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ምስ ደቂ ደቅኹም ከኣ ክዋጋእ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ስለዚህ እንደ ገና ከእናንተ ጋር እከራከራለሁ፤ ከልጆቻችሁም ልጆች ጋር እከራከራለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ከእናንተ ጋር እከራከራለሁ፥ ከልጆቻችሁም ልጆች ጋር እከራከራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ስለዚህ ከእናንተ ጋር ገና እከራከራለሁ፥ ይላል ጌታ፥ ከልጆቻችሁም ልጆች ጋር እከራከራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተና ብሮካ ሞታና፤ ህንተ ናናቱዋ ናናቱዋካ ሞታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hewaa diraw, taani hinttena birokka mootana; hintte naanatuwaa naanatuwaakka mootana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY, «Hessa gishshas tani inttenara buro pirdettana; intte nayta naytarakka mootettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ፥ «ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኢንቴናራ ቡሮ ፒርዴታና፤ ኢንቴ ናይታ ናይታራካ ሞቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄሳ ግሾ፥ ታ ህንተራ ቡሮ ሞተታና፤ ህንተ ናይታ ናይታራ ሞተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hessa gisho, ta hintera buroo mootetana; hinte nayta naytara mootetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ እንደ ገና ከእናንተ ጋር እፋረዳለሁ፤ ከልጅ ልጆቻችሁም ጋር እከራከራለሁ።” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ስለዚህ እኔ እግዚአብሔር ገና እናንተን ሕዝቤን እወቅሳለሁ፤ በልጆቻችሁም ላይ ወቀሳ አቀርባለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ስለዙይ ምሳኻትኩም ክከራኸር እየ፤ ምስ ደቂ ደቅኹምውን ክከራኸር እየ ይብል እግዚኣብሄር።”
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ገና ኽካትዓኩም እየ፡ ምስ ደቂ ደቅኹም እኳ ኽካታዕ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።